Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ሳልሳዊ ቴዎድሮስ ማን ነው (1).pdf


  • word cloud

ሳልሳዊ ቴዎድሮስ ማን ነው (1).pdf
  • Extraction Summary

ሳልሳዊ ቴዎድሮስና በሌሎች መንፈሳዊያን እንድሁም በአጋንንትና በተላላኪዎቹ የሰው ልጆች መካከል በሚደረግ መንፈሳዊ ውጊያ ሊቃነ መላእክትንና ሁሉንም ኙን ነገደ መላእክት ያሳተፈፈው ጦርነት የእግዚያብሄር ጦርነት ስለመባሉ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸውናበታላቁም ሁሉን በሚገዛ በእግዚያብሄር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንድያስከትቷቸው ወደ አለም ሁሉ ነገስታት ይወጣሉራእ ይህ ጦርነት አሁን እየተደረገ ያለ ቢሆንም በዋናነት ግን በዳግም ምፅዓት የሚታይ ይሆናል መብረቅና ድምፅም ነጎድጓድም ሆነትልቅም የምድር መናወጥ ሆነ ሰው በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እንድህ ያለ ታላቅ መናወጥ ከቶ አልነበረም ከሁሉ በለጠራአ ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ አለም አንደገና ስለመቀጠሏና ምፅዓትም ገና ስለመሆነታላቂቱም ከተማ በሶስት ተከፋፈለች የአህዛብም ከተማዎች ወደቁታላቂቱም ባቢሎን አሜሪካ የብርቱ ቁጣው ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና የምድርም ነገስታት ከእርሷ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋደዎች ከቅምጥልነቷ ሃይል የተነሳ ባለጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸራእ ስለውድቀቷም በሩቅ ሆነው እንደሚያለቅሱላት ይህን ሁሉ ካለ በላ በምእራፍ ጀምሮ ከዚህ በኋላ ብሎ ይጀምራልምን ማለቱ ነው። የትንቢቱ ጉዳይ ነው። ቀን ማሳሰቢያ አካውንቴን ከኔ ነጥቀው ለራሳቸው ብቻ ለመጠቀም የሚጥሩ በዝተውብኛል በተለይ አድስ አባባ ብዙውን ቁጥር ቢይዝም አሜሪካ ያሉትም ቀላል አይደሉምባህርዳርና ሌሎችም አሉእስኪ ይህን ምን ይሉታል መፈንቅለ አካውንት መሆኑ ነውእኔ እናንተን የምቆጣጠርበት መንገድ ስለሌለኝአብይ እግዚያብሄር ይፋረዳችሁ። በእርግጥ አሁን ላይ ያለው ትውልድ በባቢሎን ግንብ ከተሳተፉትና ቋንቋቸው ከተደበላለቀባቸው ሰዎች በምን እንደሚለዩ ለእኔ ግልፅ አልሆነልኝምየሆነ ሆኖ ግን ጠፀ ህየ ያልኩት ለሚያዚያ ሚስጢራዊዋ እና ድንገተኛዋ አመት ነው እንጂ አሁን ስለተፋችሁት ሸንኮራ አይደለምአፈ ቂቤው መጋቢ ሃድስ አሸቱ እንደሚሏችሁ ምእመናትና ምእመናን ሆይ እናንተ ግን የነፃነታችጉን ቀን ለማግኘት ከዚች አመት እና ወር ላይ የ ወር እድሜ ጨምሩበት አስከዚሀ አጠቃላይ ገፁ ነው።

  • Cosine Similarity

ወዳጄ እስኪ የተዘረጋች የልዑልን እጅ አብይ ወይስ ይህ የተረትተረትሳይንስነአውቀታችሁ ያጥፋት አሊያም ያድናችሁ ይሆንየሚመረው ሀቅ ግን አብይም ሆነ እናንተ የሰላም ሰው ብላችሁ ራሳችሁን የኮፈሳችሁ ሁሉ ትሞታላችሁ እንጅ በህይወት አትኖሩምእግዚያብፄር እንደልቡ የሚሆንለት ንጉስ ቀብቷልእናንት የጣኦት ጳጳሳት ሆይ እግዚያብፄር ለራሱ እንደልቡ የሚሆንለትን ጳጳስ ቀብቷልሁላችሁ ነገስታትና ጳጳሳት ጊዚያችሁ ተፈፅሟልና ስልጣናችሁን ጣሉና ነፍሳችሁን አድኑ አብይ ሆይ ለዚች ቀን ለማትሞላ አመታትህ የማትሰራውን ስራ የማታመጣውን ሰላም አመጣለሁ እያልክ ህዝቡን አታታልአንተ ከሰማይ የተላክ አይደለህምየእምየ ኢትዮጵያም የወደፊት ንጉስ አይደለህምዘመንህም እጅግ አጭር እንጅ አንተ እንደምትለው ትንቢት አለኝ እያልክ ህዝቡ በሚያየው መከራ ንሰፃ እንዳይገባበት አታዘናጋይህ ጠጠር ያለ ጥፋት እና ቁጣ ነውና ምድርንም ሳያፀዳ የሚቆም ሰላልሆነ ህዝቡን የውሸት ተስፋ እየሰጠህ አታዘናጋውየሚነግሰው ንጉስ ሳልሳዊ ቴዎድሮስ ነው ከመፍጠር ዉጭ ሁሉን ያደርግ ዘንድ ተሰጠውፍጥረት ሁሉምድርም ሁሉ ለእሱ ተላልፋ ተሰጠችእሱም ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አለምን ነው የሚያሥተዳድረውአንተ ብትደበቅ ይሻልፃሃልይልቅስ ስልጣንህን ወደህ አስረክብ እሱ ሊወጣ ዝግጅት ላይ ነውና የቁጣው ገፈት አንተ ላይ እንዳይወድቅብህአጠፋፍህ ዘግናኝ እንዳይሆን ስልጣንህን ለቅዱስ ሳልሳዊ ቴዎድሮስ አስረክብአሱ እንኳን አንተን የአለምን ነገስታት እንደጨው የሚያቀልጥበት ፃይልና ስልጣን ከአብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ ተቀብሏልየመጀመሪያው ታአምር አንተ ላይ እንዳይሆን ስልጣንህን ለቀቅህዝቡንም የአህያ ባል ከጅብ አያድንምና እኔ የናንተን ሰላም ማምጣት አልችልም የእስራኤል አምላክ ይቅር እንድላችሁ ንስሀ ግቡ በላቸውይህ የእስራኤል አምላክ አንተንም ፈጥሮፃልና ኢትዮጵያ አሁንም በንጉሳዊ መንግስት ስር የንጉሱን ስርዓት ገርስሰነዋለ ከእንግድሀ አፈር አራግፎ አይነሳም ፃይማኖት የሌለው መንግሰት መመስረት ችለናል እየተባለ ጀብዱ ይወራልእንደሚታወቀው ፃገራችን ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን የመንግስት አስተዳደር የነበራት ጥንታዊት ፃገር መሆኗ ይታወቃል ከቀዳማዊ ሚኒልክ እንኳን ብንጀምር እንደነገርኳችሁ አባቱ ጠቢቡ ሰለሞን ሶስቱን ልጆቹን በይሁዳበሮም እና በአክሱም ካነገሰ በኋላ ሃገራችን ኢትዮጵያ ለዳዊት የተገባለት ቃልኪዳን ምንም ሳይጓደል ከ አመታት በላይ በንጉሳዊ አስተዳደር ኖራለችስዩመ እግዚያብሄር ሆኖ ንጉሱ በንጉሳዊ አስተዳደር መኖሯም ቤተ መንግስቱ ብቻ ሳይሆን ቤተ ክህነቱም ጭምር የመሪነት ሚናውን በመወጣት መልካም አስተዳደር እንድሰፍንስርዓት አልበኝነት እንዳይኖር እንድሁም የሁሉ ፈጣሪ የሆነውን የእግዚያብፄርን ቃል ለትውልዱ እንድተላለፍ እግዚያብሄርም እንድመሰገንና እንድመለክ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ሲያደርግ ኖሯልበዚህም ህዝቡ እግዚያብሄርን በማምለኩና በማመስገነኑ የሰላም ባለቤት እጌዚያብፄር በምድር ላይ በግዛታቸው ሰላምጥጋብና ደስታ አብዝቶሳቸው በፍቅርና በመዋደድ የተለያዩ ነገዶች ሆነው ሳለ እንደ አንድ ነገድ ሆነው ለረጅም ዘመናት መኖርቸው ይታወቃልይህ መሆኑም አሁን ላይ ያሉት ብፄርብፄረሰቦች ድሮም መኖራቸውና እንደ አሁኑ ያለ የመጠላላትመገዳደልረሃብቸነፈርአመፅና ክህደት አለመኖሩ የድሮው ንጉሳዊ አስተዳደር በፈጣሪ ፈቃድ ምንኛ ጠቅሞን እንደነበር አመላካች ጉዳይ ነው ሀገራችን ኢትዮጵያ የካም ዘር ናት ብለን ከምናውቀው አጠቃላይ እውቀት በላይ በተለያየ ጊዜ ከካምም ሆነ ከሴም ዘር ከመካከለኛው ምስራቅ አየመጡ ለሰው ልጅ መኖሪያ ምቹ ወደሆነችው ወደዚች ፃገር በግለሰብም ሆነ በቡድን ደረጃ ሆነው መግባታቸው በታሪክ ይታወቃልአንደውም ሃገሪቱን መጥተው ሰልለው ሂደው ሚሰቶቻቸውን ይዘው መጥተው በተለያዩ የፃገሪቱ ክፍሎች ልጅና መንደር መስርተው ቢኖሩም ልጆቻቸውአባታቸውን ጫካ ወለደው አስኪባሉ ድረስ በተለያየ ጫካ ውስጥ እየመነጠሩ መኖራቸው ይታወሳልየሆነ ሆኖ ግን የሰው ልጅ በተለያየ የአለም ክፍል መበታተናቸው አድስ ቋንቋከለርባህልሃይማኖትወዘተ መፍጠራቸው አይቀሬ ነውቢሆንም ግን የሁላችንም የዘር ግንድ አንዱ አዳም እንጅ አዳም አልነበረምሲጀመርስ የሰው መለኪያው ሰውነትንስብአዊነትን እና በስላሴ ፈቃድ የሚኖር መሆኑን እንጅ ዘራችን ለምን ይሆናልአዳም መልኩ ያማረ ዉብ በአምላኩ አርዓያ የተፈጠረየክብሬ ወራሽ ተብሎ የሚጠራ ክቡር ፍጡር ነውታዲያ እግዚያብሄር ያከበረውን እኛ ስለምን እንገፋዋለንበአርግጥ የሰው ልጅ ከስህተት የሚፀዳ የለምአባታችን አዳምም ገነትን የሚያክል ቦታ ስላሴን የሚያክል ጌታ በሰይጣን የተሸረበ ሴራ አምላክነቱን ሽቶ ከዚያች ምድር ወርዶ ተዋርዶ ወደዚች ምድር ወይም የደይንና የመከራ ቦታ ተጣለአምላክነትን የሚወድ ሞክሮም ያልተሳካለት ድያብሎስም በደካማው የአዳም ውድቀትና ከአምላኩ መጣላት እጅግ አድርጎ ተደሰተየአዳምን ዛሃዘን ወደጎን እንተወውና የሁሉ ፈጣሪ ቅድስት ስላሴም በአዳም ክህደት እጅግ አዘነበትለወዳጆቹ ለመላእክትም አማከራቸውንዑድ ሜካኤልን ጨምሮ ብዙወቹ ክቡራን መላእክት የአዳምን መሬታዊነት ተረዱለትበድርሳን እንዳነበብነው ቅዱስ ገብርኤል ሁሌ የአዳም ሀዘን ያሳዝነው ነበርየፍጥረት ሁሉ አመቤት የአለም መሰረት ማሪያምን ያበስራት ዘንድ አለውናወደቀደመ ነገሬ ልመለስና ባልሳሳት በመፅኃፈ አክሲማሮስ አእንደተዘገበ አጅግ ጥቂት የሚሆኑት መላእክቶች ቁጥራቸውም በመፅሃፈ ሄኖክ እንደተገለፀው ግን በልዑል ፊት ትምክተኝነታቸው እስኪታይ ድረስ ከልዑል ዘንድ ስላባታችን አዳም ተከራከሩአዛኝ ይቅር ባይ ጌታም ባሪያየ አዳም አኮ የካደው ደካማ መሬታዊ በመሆኑ ነውአናንተ ግን የመሬታዊነትን ባህሪ አልሰጠኋችሁም እናም አትፍረዱበት ቢላቸውለአዳም የተሰጠው ፀጋ ከመላእክት ይበልጥ ነበርና እኛ በእውነቱ ለአዳም የሰጠኸውን ፀጋና የተገለፀበትን አካል ከነ መራቢያውፆታ ብትሰጠንና ብትፈትነን አንክድህም አሉትሁሉን ቻይ አዶናይም እንደፈቃዳቸው ለአዳም የሰጠውን ሁሉ ለነሱም ሰጣቸውለአዳም የተሰጠው ፆታዊ አካልና ባህሪ እንድሁ ለእነሱም ካላቸው ላይ ጨመረላቸውነገር ግን ልዑልን ይክዱት ዘንድ ፈቀቅ አሉ ከሴት ልጆችም ጋር አመነዘሩ ረጃጅም ረዋትንም ወለዱ መጨረሻቸውም እነሱም ለዘላለም በጨለማ ተዘጉ ልጆቻቸውም በንፍር ዉፃ ጠፉጥብቅ ግን ፍትፃዊ እርምጃ የሚወስድ ንፁፃ ባህርይ እግዚያብሄርም የሁሉንም ጥፋት ያለ ቅጣት አልተዋቸውምየሰው ልጅ ነገስታቶቻቸው በስልጣን ጣዖት በማምለክህዝብና አህዛቡ በአምልኮ ምንዝርህግ በማፍረስበግብረ ሰዶምነት በጥንቆላነፍስ በመግደል በእግዚያብሄር ላይ ያላመፁበት ጊዜ ይኖር ይሆንበሙሴ ዘመን ወይስ በኤልያስ ዘመንበኤሳያስ ዘመን ወይስ በኤልሳ ዘመንበዳዊት ዘመን ወይስ በሰለሞን ዘመን ነገር ግን እንደቸርነቱ እስኪወለድ ድረስ ደርሶ አሻራውን ዱካውን ትቶልናል እንከተለው ዘንድ የኛ ምርጫ ነበርግን ምን ያደርጋል አዳም በቃሉ ብቻ ካደ እኛ ግን በቃላችንም በደማችንም ነፍሳችን ለአጋንንት ሸጥንአኛ ፈሪፃ እግዚያብሄር የለን ልጆቻችን አሱን አያውቁአስኪ በዚህ ዘመን የማያስጠነቁል ማን ነው። ይህች ሀገር የሰማይ መግቢያ ኤምባሲም ጭምር ነችበምድር ላይ ያለች ኤምባሲ የቅዱሳን ከተማ ነችእኛ በስራችን ሳይሆን በአባቶቻችን ስራና ባለሟልነት እዚህ ጊዜ ደረስንጌታችን መድፃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ይወርዳል ይወለዳል እያሉ ነቢያቶችና የነቢያቶች ቤተሰቦች ይጠባበቁ ነበርነገር ግን እሱ ሳይወለድ የእነሱ ጊዜ ተፈፀመጌታችንም በወንጌል የእኔን መወለድ ብዙዎች ተጠባበቁ ግን አላዩምእናንተ ግን ተወልጀ አያችሁኝ እኔን ያዩ የእናንተ አይኖች ብፁዐን ናቸው ብሉ ለቅዱሳን ሀዋሪያቶቹ እንደነገራቸውእናንተ እና እኔም የሀዋሪያቶች ቢጤዎች ነንደግሞም ይህ የሀገራችን ብሎም የአለም ትንሳኤ እንደ ጌታችን ልደት አኩል ባይሆንም እንኳን ብዙ አባቶቻችን ቅድሱ ቴዎድሮስን ዛሬ ይመጣል ነገ ይመጣል እያሉ ሲጠባበቁት ኖረዋልሆኖም ግን አነሱ እንደ ነቢያት ሳያዩት እድሜያቸው ተገደበ እኛ ግን ሌሎች በደከሙበት ታሪክ በኛ ሰዓት ላይ መጥተን ታሪካቸውን ታሪካችን ልናደርግ ጫፍ ላይ ደረስንምክንያቱም እፄ ብሞትም ሌሎች ሰማንያ አመት የሆነው ሽማግሌ እንኳን ሳይቀር ለዚህ ታሪክ ተዘጋጀተዋልናበመሆኑም የሀገሬ ትንሳኤም ሆነ የአለም ትንሳኤ የሀገራችንም ሆነ የአለም ህዝብ በሶስት ዋና ዋና ጥሎ ማለፍ ክስተቶችን የሚመድብ ሲሆን ይህም የሚሆነው ምድር ሳትቀር ለአውሬው በመገበሪ መፅዳት ስላለባት ከፀዳችም በኋላ የተቀደሱ ሰዎች ሊኖሩባት ስለሚገባ አምላካችን እግዚያብሄር የትውልድ ለውጥ ያደርጋልይህ የትውልድ ለውጥ ጠላ ሲጠጡ ቆይቶ ወይን እንደመቀየር ነውሁለቱንም የሚያመሳስላቸው የመጠጥ ዘር መሆናቸው ነውየሚለያቸው ደግሞ ከጠላ ይልቅ ወይን ደረጃው ከፍ ስለሚልና ያስደስታል ተብሎ ስለሚታመን ነውዳዊትም አንዳለ ወይን ልብን ደስ ያሰኛል አለአናም ይህ ትውልድ አንደ ሎጥ ፃድቅ ነፈሱን ሲያስጨንቅ የሚውል አለሌላም በግብረሰዶማዊነት የሰከረ ከመላአክቶች ጋር ካልተኛሁ የሚል የዝሙት አባዜ ያለባቸው ትውልዶች ነበሩስለዚህ እግዚያብሄር ሎጥን ሰወረው ሰዶማዊያንን ግን ሙት ባህር ከተታቸውየአሁኑም ትውልድ ከዚህ የተለየ ባይሆንም መለኪያ ግን አልተገኘለትምአስኪ ቱን ገዕታወች ያልኳችሁን እንይ ኛው ክስተትለሰማእአትነት የታጩ ድል ነሽዎችን በውስጡ የያዘውን ነውእነዚህ በኢትዮጵያ ትንሳኤ የመኖር እድል የሌላቸው ሰማእታትበቅድስት ስላሴ የምርጫ ቀለበት የገቡና ከትንሳኤው ዋዜማ ለሰማአትነት የታጩ የተዘጋጁ የልዑል ከዋከብቶች ናቸውአነሱም የአውሬውን መንፈስበዕነ በመቃወም የአለም ፈጣሪየአለም ባለቤትአለምን የሚመግብአለምን የሚያሰተዳድርና የሚያሳልፍ ቅድስት ስላሴ መሆኑን የሚመሰክሩ ናቸውድያበሎስንም በማንኪያ ሰጥቶ በጭልፋ የሚቀበል ውዳቂ ዉድቅ መሆኑን በግልፅ ባደባባይ የሚዘልፉት ናቸውአሱ እንኳን በማንኪያ ሊሰጥ የጤፍ ፍንጣሪ እንኳን የሌለው ትሉኝ እንደሆነ የአንዱን ለአንዱ ከመስረቅ ዉጭ ሌላ ምን ጥበብ አለውአነኝህ ሰማእታቶች አሁን እኛ እንደምንፈራው የሚፈሩ ሳይሆኑ ለዚህ ሰነፍ ትውልድ የሚመረውን ዛቅ የሚግቱሰባኪያን የስም አነ ሊቀ ጠበብት የፈሩትን ከኦርቶዶክስ ሄሃይማኖት ዉጭ ሌሎች ሃይማኖቶች ጣዖት እንደሆኑና በውስጣቸውም ያለው አጋንንት መሆኑን በግልፅ የሚመሰክሩ ናቸውስለ ቀናች ሃይማኖታቸው ላደረጉት ተጋድሎ ፅኑዓን ተጋዳሊያን ይባላሉበእነሱ የክብር መዝገብ ስር እንደነሱ ፅኑዓን ባይሆኑም ሃይማኖታቸውን ከምግባር አስተባብረው ሀይማኖቴን አልክድምየሰው ገንዘብ አልቀጥፍምአላመነዝርምህገ አምላክን አልጥስም ብለው በማመናቸውና በመኖራቸው ምክንያት በአማፅያንም ሆነ በሌላ የተፈጥሮ አደጋ በሀይወት የሚያልፉና የኢትዮጵያን ትንሳኤ ያልተቀላቀሉ ሁሉ ከሰማአታት ወገን የሚጨመሩ ይሆናሉ ተኛው ክስተት ለኢትዮጵያ ትንሳኤ የሚደርሱና የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክን ፈቃድ በአለም ላይ የሚፈፅሙና የሚያስፈፅሙ ለአምላክ እናት ለቅድስት ድንግል ማሪያምና ለቅዱሳን ሁሉ ፍቅርክብርና ምስጋን የሚያቀርቡ በበጉ በኢየሱስ ክርስቶስ የደሙ ማህተብ በስላሴ ስም አንፃር በግንባራቸው ማህተብ የተደረገላቸው በፅድቃቸው ሳይሆን በቅድስት ስላሴ የምርጫ ቀለበት ውስጥ የገቡ ናቸውእነኝህ በቅርቡ በሚመጣው ትንሳኤ የቤተ መንግስቱንም ሆነ የቤተ ክህነቱን ከፍተኛ የስልጣን አርከን የሚቆጣጠሩ ናቸውከንጉሳቸው ከሳልሳዊ ቴዎድሮስና ከጳጳሳቸው የሚሰጣቸውን ትአዛዝ ሁሉ የሚፈፅሙ ምእመናንን የሚያገለግሉ ናቸውአጅግ ጥቂት ምፅመናንም እንደነሱ ዉድ ዋጋ ከፍለው ትንሳኤውን የሚቀላቀሉ ይሆናል ተኛው ክስተት ደግሞ እጅግ በጣም አሳዛኝ ገፅታ ነውይህን ስናገር እየሰቀጠጠኝም ቢሆን ግን የማይካድ ሀቅ አይቀሬ ጉዳይ ነወና መርዲችሁን ላረዳችሁ ግድ ነውበዚህ ምዕራፍ ስር የተካተቱ የአዳም ዘር በሙሉ በአለም ተበትነው አጋንንት ጋር ተፈራርመው ተጋብተው በምድር ገነትን የመሰረቱና የኖሩበትም ናቸውለእነዚህ ሰዎች ፀሀይ አትጠልቅምጨረቃም ከቀበጠች ከእሷ የሚበልጥ ጨረቃ ይተካባታልአነኝህ ሰዎች ቀን እንደመላእክት ሌሊት ደግሞ አንደ ሰይጣን መሆን ይችሉበታልአግዚያብፄር ስለመኖሩ እርግጠኛ አይደሉምእንደው ስሙ ራሱ ሲጠራ ሰምተው የሚያውቁ አይመስልምቅዱሳንንማ በፍፁም አያቋቸውምዉስኖቹ ስለቅዱሳን ሰምተው እንኳን ቢሆን ድጋሚ ስማቸው እንድጠራባቸው አይፈልጉምበተለይ ይህች ማርያም የምትባልገብርኤልሚካኤልጊዮርጊስተክለ ዛፃይማኖትወዘተወዳጀ አንተ አታቅም አንጅ እነሱስ የፀጋ አምላክ ናቸውባንተ ህይወት ላይ የተሾሙ ባለሟሎች ናቸውና ስለማታውቀው ነገረ በቅዱሳን ላይ አፍህን አትክፈትተብሎ ቢጠራባቸው ያንባርቃሉበዚህ ክፍል ዉስጥ ያሉ ሰዎች በደፈናው የሚታለፉ አይደለም መዓቱም የመጣው ለእነሱ እንጅ ለማንም አይደለምአምላካችን ለአህዛብስ እንኳን እንደሚፈርድላቸው ተፅሯሄልሆኖም ግን ጥብቅ ግን ፍትዛሃዊ ፍርድ ይፈርዳልማፍያወች አሉቀን መላእክት ሌሊት ደግሞ ሰይጣን የሚሆኑ አሉእንደ አጋንንት ቀንድ የሚያወጡ አሉሰው ለመብላት የተፈጠሩ ይመስል ሰው በላ ህዝብአጋንንትን የሚጠሩየሚያዙየሚያሰሩየሚፈቱ አሉየሰውን ነፍስ ከነህይወቱ የሚቀብሩ አሉ በመብላትና በመጠጣት የሚያሳልፉ አሉየሰው እድል በመስለብ አሊያም እንድሞት ሽባ እንድሆን እነዳያልፍለት ቤቱ ሰላም አንዳይሆን የማንም አገልጋይ እንድሆን የሚሰሩ አሉሆዳቸው አምላካቸው ክብራቸው በነውራቸው ነውና እግዚያብሄር ይደመስሳቸዋል እንደ አህያ እሬሳም ያደርጋቸዋልእነኝህ ባልተፈጠሩ በተሻላቸው ነበርቁጥራቸውም ቀላል አንዳይመስላችሁ በሚሊየንም አይደለ በቢሊየን የሚቆጠር ነው እንጅበምድርም እነሱን የሚያጠፉ ቅዱሳን መላእክቶች ሰይፍ ሰይፋቸውን ይዘው እየተጠባበቁ ነውየተፈጥሮ ፃይላትም ይገለባበጡባቸዋልምድርንም ሰማይንም ሰዉሩን ይሏቸዋል እነሱ ግን አይሰሟቸውምሞተው በሰማይም መግቢያ በራቸው የተዘጋ ነውክሁን የሚጣሉበት ቤትና ህንፃ የሚገዳደሉበት ብፄርና ክልልየጦር መሳሪያና ሃብትቡድንና ፃገር ያድናቸው ይሆን። የተናቁትጎዳና ላይ የወደቁትየአውሬው ስርዓት የተፋቸውና አበቃላቸው የተባሉት ግን ክብርና ምስጋና ይገባቸዋልበበጉ ደም ፀንተው የክርስቶስ ወታደር ሆነዋለናእነሱም በተራቸው ባለ ፀጋባለ ቤትባለ ፃገርና ባለስልጣን ይሆናሉክብርና ምስጋና ለቅዱሳንና ለማሪያምለአምላካቸውና ለአባታቸው ለአግዚያብፄርም እንደጎርፍ ዉፃ ምስጋናን ያፈሳሉአለም ለእነሱ ተገብታቸዋለችናአሁን አለም ይህን ፃሃቅ መስማት አትፈልግም ዳንኪራ ላይ ነች ግን የማየት አድሉ የላቸውም እንጅ መጨረሻውን ቢያዩት መልካም ነበርየሰው ልጅ ክቡር ሆኖ ሳለ ሳር እንደሚበላ እንሰሳ መሰለ አለ ክቡር ዳዊት የቀጠለ አይ የሰው ልጅ ሰው ማለት በምድር ላይ ወድቆ የሚቀር ሳይሆን የመላእክትን ባህሪይ የተላበሰ ሰማያዊበአንፃሩ ደግሞ እንሰሳዊ ባህሪንም የተላበሰ ምድራዊ ፍጥረት ነውሰው ማለት የነፍስና ስጋ ውህደት ነውየእግዚያብሄፄር መንፈስ ማደሪያ የሆነ በፀጋ እግዚያብሄር የከበረ ፍጥረት ሁሉ ለአሱ የተፈጠሩለት ነውየእግዚያብሄፄር መንፈስ በእኛ ላይ ስለሚያድር እኛ ልዩ ፍጥረቶች ነንነገር ግን ዳዊት አቤቱ በዚያን ዘመን ሰው የሆነ ሰው አጣሁ አለበመንፈስ ቅዱስ ተመጥቆ የዚህን የተኛውን ሽህ ትውልድ ስላየው ከሰውነት ተራ ወጥቶ አጋንንት ጋ ተዋህዶ ምትፃተኛ ትውልድ ሆኖ ስላየው ነውጌታችንም ክብር ምስጋን ይግባውና ለቅዱሳን ሃዋሪያቶቹ በዉኑ የሰው ልጅ ሲመጣ ሰው የሆነ ሰው ያገኝ ይሆን አለነፍሳችን ከአጋንንት ጋር ስትዋሀድ አመፅንግድያንክፋትን ትሰራለችበአንፃሩ ከእግዚያብፄር ጋር ስትዋሀድ ደግሞ ፅድቅንየዋሀትንገርነትንበጎነትንቸርነትንወዘተ ታደርጋለችክስላሴም ዘንድ በምድር ላይ ተገልፃ የምናየውን የፃብትም ሆነ የልጆች ስጦታን የምናገኘው ነፍሳችን ከተሰጠችው በረከት የተነሳ ነውስለዚህ በረከትን የምትቀበል የምትመሰገንም ሆነ የምትዘክለፍ ነፍሴ እንጅ ይህ ግዑዝ የሆነ ስጋችን አይደለምይህማ በቀላል አማርኛ ጃኬታችን ነውአኔን ይህ ስጋየ አይወክለኝምግን ደግሞም ያለ እሱ ነፍሴ በምድር ላይ ተገልፃ መኖር አትችልምወንድሞች ሆይ እስኪ አስተዉሉት አንድ በጣም ቆንጆ የሆነ ወጣትና አንድ በለምፅ የተመታ የኔ ቢጹ ወጣት በስላሴ ፊት የሚታዩት አፈር የሆነ ስጋቸው አይደለም የነፍሳቸው ንፅህና እንጅመማራቸውሊቅነታቸው የሚለካው በንፅህናቸው እንጅ በወረሱት ምድራዊ አውቀትፃብትና ጥበብ አይደለምበዚህ ዘመን የሰው ልጅ ከፍተኛ የሆነ የቴክኖሎጅ የስልጣኔና የሀብት ደረጃ ላይ መድረሱ ይታወቃልበአለም ላይ ቀርቶ በሀገራችን የሚለበሰውን የልብስ አይነትደረጃና ጌጥ እናንተ ታውቃላችሁ። እውነተኛ ሰላምና ደስታ ግን የሚገኘው ለስላሴ በመስገድና ቅዱሳንን በመዘከር ነበርመፅሀፍ ካለማወቅ የተነሳ ትስታላችሁ እንዳለ በመንፈሳዊያንና ቀለማውያን በአለማውያን መካከል ብዙ ልዩነት አለ ለምሳሌ ላንሳላችሁ እና ወንድሜ ዳንኤል ክብረት ከዶር አብይ ጎን ሁኑ አለክነጎነኑ መሆን ካልቻላችሁ ደግሞ ተከተሉት አለመከተል ካልቻላችሁ ግን አንቅፋት መሆን አትችሉም አለእሱ የሚያስተምርለት ስላሴ ግን ይህን አይደለም ሊሰራ ያሰበውድሮ ስለ አብይና ሌሎች አህዛብ ህውሃትን ጨምሮ የተነገረላቸውን አሳይመንት ጨርሰው ቅዱሱን ማንገስ ነውአነሱ ሳይመጡ ቅዱሱ አይወጣምየነሱ ዘመን ደግሞ ግድያዘረፋክህደትገንጣይነትፓጋንነትነውግዛቱ የጨለማየአውሬው አሰተዳደር በመሆኑሷጋበዋናነት ትንሳኤው የሚመጣው በመንፈሳዊያንና በአጋንንትን እንድሁም በአጋንንት አሽከሮች በተደረገ መንፈሳዊ ዉጊያ ነውእናም ዳንኤል አሰላለፉ መስተካከል ነበረበት ግን ስጋዊ ነውና የጨለማው ዘመን እንድቀጥል ፈለገ የሰው ልጅ ፅድቅም ሃጢያትም ይስማማዋልክፃጢያተኛ ከሆነ ግን በምድር ላይ ደካማ ይሆናል ድያብሎስ እንደፈለገ ይዋሀደዋልይገባበታል ይወጣበታልና ሙሉውን እንድታገኙ በኢሜይልልሃከፀጠ ዐበበናፎ ብላችሁ ኢሜይላችሁን ብትልኩልኝ ወይም በስሜ ከ« ላይ ከጠበፀ ላይ ግቡና ከመጀመሪያው ጀምሮ ማንበብ ትችላላችሁፅሁፉ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ይቀጥላልፅሁፉ የተሰባበረ ቢሆንም አውነትን መርምሩ እንጅ በዚህ አትሰናከሉበዚህ ፅሁፍ የምታፍሩብኝ ቤተሰቦቼም ሆነ ጓደኞቼ መብታችሁ የተከበረ በመሆኑ ፅሁፉ እናንተን አይወክልም ይህ ያልተደመረ ብላችሁ በቀላሉ ማለፍ ትችላላችሁ እኔም ደስ የሚለኝ እንድህ ሲሆን ነው ቀን ዓም በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን የጠበብቶችና የፖለቲከኞች ሚና በእግዚያብሄር ቁጣ ላይ ያለና የሚኖር አምላክ አግዚያብሄር ህዝቡ ንስሀ እንድገባ ባስቀመው የጊዜ ገደብ ውስጥ ንስሀ ባለመግባቱ የቁጣውን መቅሰፍትና ለምልክት አእንድሆናቸው ከቅርብ ጊዜ እንኳን ብንነሳ ከሀምሌ ዓም ጀምሮ በተለያየ ጊዜና ቦታ ከታናናሽ ጥፋቶች ጀምሮ ዘግናኝ የሆኑ ቁጣዎችን አይተናልበመሆኑም ህዝቡጠበብቶችና ፖለቲከኞች ንስሀ ከመግባት ይልቅ በጥበባቸው ለመፍታት በየመድረኩ የተለያዩ ህጎችን በማውጣት የአግዚያብፄርን አላማ ለማሰናከልና ችግሩም እንድቀረፍ በስጋዊ ደማዊ አስተሳሰባቸው ሲታገሉ ኖረዋልበመሆኑም አንድም መሬት ላይ ጠብ የሚል መፍትፄ ሳያመጡ አንደውም የእግዚያብሄር ቁጣ የከፋ እየሆነ መጥቷልይህ የምሁራኖች መፍትሄ ስራ የሚቃጠልን ቤት በልብስ በመሸፈን ወደ ሌላኛው ቤት እንዳይዛመት ያደረጉት ትግል ሳይሣካ አንደውም ቃጠሉውን እያባባሰው መሆኑ ግልፅ ነውነገር ግን እኔን የሚያሳዝነኝ የንስፃ ባላባት የሆነ የዳዊት ልጆችየጴጥሮስ ልጆችየጳውሉስ ልጆች የሰለሞን ልጆች የሆኑ አና ነን ብለው የሚያስቡ ሁሉ የእምየ የኢትዮጵያ ልጆች ለምን ንስሀ ገብተው የእነሱን ስራ እንደማይሰሩ ነውየአብርሃፃም ልጆች ነን የምንል ነገር ግን የአብርሃምን ስራ የማንሰራ አስመሳዮች። አናንት የምድር ጠቢባን ሆይ የወደቁት ከእናንተ በላይ ጠቢባን ሊሆኑ ነውየእናንተ ጥበብ መኪና መስራትፈራሽ ህንፃ መስራትአውሮፕላን መስራትእፅዋትንአንሰሳትንና የሰውን ልጅ የሚገድል መሳሪያ መስራት ነው አናንተ የምታውቁትአእምሮ ቀሊላን ሁሉየልዑልስ ጠቢባኖች በምድርም በሰማይም አውቀትና ጥበብ ተሰጣቸውባለ አእምሮም ተባሉእናንት ነገስታቶች ስልጣናችሁ ተነጥቆ ለልዑል ባለሟሎች ተሰጠወንበራችሁ ተገለበጠአናንተ የሃይማኖት መሪዎች ሆይ የአንዱን የሁሉን ፈጣሪ የስላሴን ፃይማኖት ክዳችሁንቃችሁና አቃላችሁ አንደ አሸን የበዛ ሃይማኖታችሁን ይዛችሁ ከአምላካችሁ ከድያብሎስ ጋር ሲኦልን ልትሞሏት ነውመፅሀፋችሁየሀሰት ነቢያቶቻችሁና ነገስታቶቻችሁ ከእናንተ ጋ ናቸውሁላችሁም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ውጭ ያላችሁ ሃይማኖቶች ዋና ዋናዎቹ የድያብሎስ መመሸጊያዎች እስልምናፕሮቴስታንትካቶሊክን ሌሎች በብዙ ሽህ የምትቆጠሩ ድርጅቶች ሁላችሁም ትደመሰሳላችሁትጠረጋላችሁአንድት መንግስትአንድት ፃይማኖትአንድት አገዛዝ በአለም ላይ ትኖራለችበቅዱስ ሳልሳዊ ቴዎድሮስ የሚመራው መንፈሳዊ የሆኑት የክርስቶስ ወታደሮች የአለምን መንበረ ስልጣን ይቆጣጠራሉበቅፅበት ወደ ስልጣን ያለምንም የጦር መሳሪያ በመንፈሳዊ መሳሪያ ብቻ ታግዘው ስልጣኑን ይጨብጣሉበዚህም የመጀመሪያው ፍርድ በድያብሎስ ላይ ይሆናል ይህም ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ከመምጣቱ በፊት የሚደረግ በአጋንንትና ሰራዊቱ ላይ የሚደረግ ፍርድ ነውየተፈጥሮ ሃይላትን በመጠቀም አመፀኞች ያረከሷትን ምድር ያፀዳሉለዚህም ቅዱሱ የተፈጥሮ ሃይላት ይታዘዙለታልእንደ ኤልያስ ከሰማይ አሳት ማውረድእንደ ኃያሉ ጊዮርጊስ ምድርን አፍሽን ከፍተሸ እነኝህን አማፅያን የድያብሎስ ሎሌዎች ዋጫቸው ቢላት ትታዘዝለታለችከቱ የነፋስ መዛግብት ቱ የምህረት ቢሆኑም ከቱ የጥፋት የነፋስ መዛግብት አንዱን ቢያዘው የዚች ምድር ጠበብቶች የሰሩትን ህንፃ ነቅሎ እንደ ጉም አብኖ አንደ ጭስ አትኖ ወደሰማይ ይውጣ ወደ ምድር ሳይታወቅ አሻራውን ጭምር ያጠፋዋልአሁን በምድራችን የሚታዩት አሜሪካንና ቀሪው የአለም ሃገራት አስቸግሮናል የሚሉት ጥቅል አውሎ ነፋስም ሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ለምልክት አንጅ ገና አልጀመረምውሃንም ቢያዘው በሰው ደምና በድያብሎስ እገዛ የተገነቡ የአለም ከተሞች ከነ ጥበባቸውየምርምር መሳሪያቸውከነ ህንፃዎቻቸው እንዳልነበረ ያደርግለታልይህ ቅዱስ በውስጡ የተዋሃደው መድህን ክርስቶስ ስጋየን ብትበሉ ደሜንም ብትጠጡ አኔ በናንተ አኖራለሁእናንተም በኔ ትኖራላችሁ ብሏልበመሆኑ ስራውንም የሚሰራው ራሱ አምላካችን ስለሆነ ቴዎድሮስን አንደ ማይክ ወይም አንደ ዉፃ ቧንቧ ይጠቀመዋል ማለት ነውምክንያቱም ሰው በራሱ ምንም መስራት የማይችል ደካማ ፍጥረት ነውነገር ግን በአምላኩ ሲታመን ከምንም ተነስቶ አለምን ይገዛልበእኔ ብታምኑ እኔ እምሰራውን ትሰራላችሁ ብሏልናአዎ ሰው የመንፈስ ማደሪያ ነው ብቻውን ይኖር ዘንድ የማይችል አንደ ነጭ ወረቀት ሁሉን የሚቀበል ሁለቱንም ዓይነት መንፈስ የሚያስተናግድ ቢሆንም መንፈስ ደግሞ ቅዱስም አርኩስም መንፈስ አለየሆነ ሆኖ ግን በሰማይም ይሁን በምድር የተሰሩት ነገሮች ሁሉ መጀመሪያ በመንፈስ ይከናወናሉአኛም ይህ ስጋችን ረቂቅነትንና ማወቅን ቢከለክለንም ነፍሳችን መንፈስ ሰለሆነች ከእንሰሳት በተለየ እናውቃለን እንሰራለንእንደውም ስጋችን እንደነ ገናናው ፃድቅ የክብር ኮከብ የኢትዮጵያ ብርፃን ተክለ ሃይማኖት ብንክደው ከአግዚያብሄር የሆነውን ሁሉ በባለሟልነት እናውቃለን ከፅንፍ እስከ ፅንና አእንበራለንነገር ግን ይህ ራስን አሳልፎ ለባለቤቱ መስጠትን ይጠይቃልዉድ የሆነ ዋጋም ያስከፍላል ይኸምውም የጨለማን ስራ መፀየፍ ነውበህግ መኖር ነው ለዚያ ነው የሰው ልጅ ከአምላኩ ጥበብን ከመጠየቅ ይልቅ ከጨለማው ገዥ ጋር ተፈራርሞ የአመፅን ስራ የሚሰራውለዚህ ነው የሰው ልጅ አጋንንትን እንደ እውቀት ምንጭየዛብት ምንጭየስልጣን ምንጭየክብር ምንጭ አድርጎ እየተጠቀመ ያለው ስጋዊ ደማዊ ሰው እንደት መንፈሳዊና ረቂቅ የሆነን ነገር ሊያውቅ ይችላልበመንፈሳዊና በቀለማዊ መካከል ልዩነት አለአውሮች ሆነው ሳለ አንደት የተሰወረውን ሊያውቁ ይችላሉ። ገይህ አይገባም መለየት መለኪያውም አይደለምከቦታ ይልቅ የከበሩት እነኝህን ወንድማማቾችም መለየትም አይቻልምናሆኖም ግን በአሁን ስዓት ዮሴፍን የማያውቅ ንጉስ በግብፅ ተነሳ እንደተባለ የአጤ ካሌብና የአጤ ዘርዓያአቆብ ልጆች ግን ይጨካከናሉይቺ መሆኒ የምትባል ቦታ የሁለቱን ወጣቶች ደም ትጨርሳለች የትግራይ ወጣትም ክልላቸው በጠላት እንዳትያዝ ቀድመው እዚች ቦታ ላይ ይከማቻሉነገር ግን ወንድማቸውን ገፍተውታልና ግባተ መሬታቸው እዚች ቦታ ላይ ይፈፀማልአኔ ትግሬ አይደለሁም እስኪሉ ድረስ በየቦታው ታድነው ይገደላሉከዚህ በኃላ ምድር ተዘርግቶ እስኪታጠፍ ድረስ ለትግሬ ዳግም መሪ መሆን ጭንቅ ነውፊይህን ፃቅ የእኛ ብቻ ብለው የሚቆጥሪቸው አባት ግን የሁላችንም የሆኑት አባ ዘወንጌልንም ቢጠይቁ ይረዱታልየሆነ ሆኖ ግን አጅግ ጥቂት የሚሆኑና የተመረጡ ዘረኝነት የሌለባቸውሰውን በመግደልና በሌላው ሞት የማይደሰቱየትግራይን ልጅ ከሁሉም የሰው ልጅ ጋ በጥቅምም ሆነ በሌላ ነገር የማይለዩትግራይ ትቅደም ሳይሆን ወንድሜ የአዳም ልጅ ይቅደም ብለው የሚያስቡ የትግራይ ከዋክብቶች ልዑል ባዘጋጀላቸው ቦታ ለትንሳኤው እንደተዘጋጁ ይታወቃል አምፃሃራ ግን አንዴ ነፃ የወጣ ህዝብ ነውና ወደፊት የሚዘመርለት ይሆናልአምሃፃራ ጠላት የለውም ካለውም የአምሃራ ጠላት የስላሴ ጠላት ነውእሱም የስላሴን ፃሃይማኖት የሚቃወምየስላሴን ባንድራ የሚቃወምና የስላሴን ፃገር ቅድስት ዛፃገር ኢትዮጵያን የሚቃወም ነውየአምሃራና ታቦት ይዞ የመዞር አባዜ ሚስጥርአምሃራና ቅድስት ስላሴአምሃራና አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማሪያምአምፃሃራና ቅዱሳን ሰማእታትአምሃራና ቅዱሳን ፃድቃን አምፃራና ኢትዮጵያ አምሃራና የጠፋው አለም ምን አይነት ህብረት እንዳላቸው ይተነተናልአምፃሃራ የስው ልጅ መለኪያ ውሀ ልክ መሆኑ ይነገራልአሁን ግን ትግሬ ብቻ አይደለም አለምም በአንድ ተደምሮ አምፃሃራንና ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ይዶልታልይሞክራልተሳክቶለታልምግን እስራኤልን የሚጠብቅ አያንቀላፋምወዳጄ የሁሉ ጌታ የሁሉ ፈጣሪ አምላክህ አግዚያብሄር አንዴ ስምክን በፍቅር ይጥራውአንዴ በፍቅርና በስስት አይኑ ይይህ ከዚያ በኃላ ስላሴ አንደ ሰው አይደለም ፊቱን አያዞርምአምፃራ ይህን ክብር ቢያገኝም የክፋት መንፍስ አገልጋዮች እንዳሉበት ቁጥሩን ቤት ይቁጠረው ብየ ነውክኽፋትና ሃጢያትን በአጥንታቸው እንደ ቂቤ ያስገቧት ወደ አውሬነት የሚቀየሩ ሁሉ እንዳሉ ልብ ይሏል እንደ አጠቃላይ ግን በሁሉም አለም ወንድ ያልቃል ሴቶች ግን አስከሬንና መሳሪያ ሰብሳቢ ይሆናሉበዚህን ዘመን ከፄደ የቆመከቆመ የተቀመጠይሻላልየፀለየ ንፁህ ዉሃና ቆሎ የቆረጠመ ይድናልመሳሪያም ከእንግድህ በኋላ በምድራችን እንዳይኖር ከምድረ ገፅ ይወገዳልእንኳን ሚሳኤል ጩቤ እንኳን አይኖርምይህ መቅስፍት ለእኛ ብቻ ሳይሆን ለታላላቆቹ ፃገሮች ዘግናኝ ገፅታ ይኖረዋልምናልባት አነሱ ተኛው የአለም ጦርነት ሊሉት ይችላሉበትንቢት በኋለኛው ዘመን በፉጭት ይጠራራሉ የተባለው ቃል አሁን በግልፅ ጥፋቱ ያስረዳቸዋልበስልክ ፌስ ቡክኢሞቫይበር ወዘተ ይጠራራሉግን ሁሉም አይድንይህ ትንሳኤ የሞተ የሚነሳበት ነበርበአርግጥ ንጉሱና የበቁ አባቶች የሞተ ያስነሳሉ ግን ለማለት የፈለኩት ሳይሞቱ ለሞቱት የአዳም ልጆች ሁሉ ሃይማኖቴፃገሬነገር ግን ለሃፃያላኖቹ አሸናፊም ተሸናፊም በወደቁበት ቦታ ሰጋቸው ምድር ላይ ነፍሳቸው ሲኦል ላይ ይከትማል ኛ ረሃብ ነውየአለምም ሆነ የህገራችን ኢኮኖሚ በከፍተኛ ደረጃ ስለሚወድቅአምርቼ በሰላም ሰርች አበላለሁ ብሎ የሚያስብም ስለሌለ የሚበላ የለምዝናብ የሚቀርበት ዘመን አለእጅግ ብዙ ህዝብ በረሃብ ያልቃልይህ ለእኛ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካዊያኖችም የተመደበላቸው በጀታቸው ነውአሜሪካአውሮፓአረብና ኤሲያማ ጦረኞች ናቸው አሉ። አባቶቼ ሆይ እኔ አሁን ይህን የምላችሁ ከአናንተ በላይ አውቄ አይደለም ግን የተዘጋጀ ሰይፍና ሽጉጥ በእናንተ ላይ ያለ ይመስለኛልልጆቻችሁም እናንተን አጥተው መቃብር ላይ ፄደው እናንተን ፍቱን ማለት የለባቸውም ከድጡ ወደማጡ ታላቁ የኢትዮጵያም ሆነ የአለም ትንሳኤ ከመምጣቱ በፊት በአለም ላይ እጅግ ብዙ ዘግናኝ ነገሮችን እናያለንየዚህ ፅሁፍ ፀፃፊ እነኝህን ነገሮች ለህዝብ ይፋ የሚያደርግበት ምክንያት ኛበአራያውና በአምሳሉ የተፈጠረውና ክቡር የሆነው የሰው ልጅ በለቅሶና በዋይታ ተመልሶ በስጋው መዳን ቢፈረድበትም ንስፃ በመግባት ነፍሱን እንዲያድን በመፈለግ ነውኛ የሚጠፉ አማፅያንም ከመጥፋታቸው በፊት አንድያውቁት ለማድረግና ሞትም ህይዎትም በእጃቸው መሆኑን ለማሳየት ነውኛለው ሁሉ ከጦር መሳሪያከጉልበትና አመፅ ይልቅ በዖለት ብቻ መዳን አንደሚችል ለማሳወቅ ነውጀግንነትም ካላችሁት አንዴ አናንተ ጥይት እስካፍንጫው ታጥቆ ለመፋለም ከሚመጣና እንደ ዳዊት ጠጠር ብቻ ይዞ በጠላት ፊት መጋፈጥ የትኛው ነው ጀግንነትይህም እግዚያብሄር ከስጋዊ ወታደር ይልቅ መንፈሳዊ ወታደር እንደሚፈልግ ለማሳወቅ ነውኛየቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ታሪካዊ ቅርሶችንና የቤተክርስቲያን ነዋየ ቅድሳትንታቦታትንና መስቀሎችን በተጠና ቦታ እንድታስቀምጡ ካልሆነም ለመሬትና ለዋሻዎች በአደራ መልክ አንድያስረክቡ ለማድረግ ነውታላቁ አባታችን አቡነ ዘርአብሩክ መፅፃፉን ለአባይ ወንዝ በአደራ መልክ መስጠታቸውና ከብዙ አመታት በኃላ ምንም ሳይሆን ከእራሱ ከአባይ ወንዝ መረከባቸው ይታወቃልአባይን ግሽአውጭስላሏት ግሽ አባይ ተባለችየአባታችን ተማሪም መፅፃፉ በውፃ ሳይረጥብ በደህና ስላገኘው አባ አይ ስላለው አባይ ተብሎ ይጠራልስለዚህ በፃገራችንም ሆነ በአለም ዙሪያ ላይ ያላችሁ የቤተክርስቲያን የበላይ ጠባቂዎች ታሪካዊ ቅርስመፅሃፍም ሆነ ሌሎች ንዋየ ቅድሳት ከፍተኛ ክብካቤ እንደሚያስፈልጋቸው ሳልጠቁማችሁ አላልፍምይህ ሀቅ መገለፁ በራሱ ጉዳት አለው ለምትሉ ወንድሞቼ አምላክ የዛፈው ስለማይቀር እኔም ይህን እንድፅፍ ተፅፎብኛል የተባለውም ትንቢት እንድፈፀም አንዴ ተፅፏልጉዳዩ ቁርጥ ነውዛገራችን ኢትዮጵያ አሁን በፅኑ ታማለችቀጣዮቹ ሁለትም ሆኑ ሶስት አመታት ስለሚጨልሙባት ነፍስ አወቅን የምትሉ ሁሉ አንደ ባለ አአምሮ እንድታስቡ እነግራችኋለሁአኒያ ያልኳችሁ ሁለቱ ወንድማማቾች ሰድበው ለሰዳቢ ይሰጧታልአማራም ከሰሜኑ ያላነሰ ጠላት በደቡባዊ የክልሉ ግዛት በተለይ በአድስ አበባ ይገጥመዋልእንዴነገርኳችሁ አድስ አባባ ላይ የደም ጎርፍ ይታያልየተሰራው ቤት ሁሉ የሚኖርበት ያጣልሸረሪት ያደራበታልየአህያ ማሰሪያ ይሆናልከእነሱ ፀብ አስቀድሞ በህቡዕ የሚሰራ የነበረና አሁንም ያለ ቡድን ከሁለቱ ውድቀት በላ ፃገሪቱን ያጠፋታልየዚህ ሃይማኖት ነገር ሰው ገሎ የሚፀደቅ የሚመስላቸውመፅሃፋችው ከመፅሃፍ ቅዱስ ተወስዶ የተጣመመየኢየሱስ ክርስቶስን አውነተኛ አምላክነትና የማዳን ስራ የሚቃወም አንደው ተረት ተረት የሆነ ስሙ አስልምና የተባለ የሲኦል አይነተኛ በር ነውየሁለቱ አርስ በአርስ የመጠፋፋትና ሁሉንም ወደ ጦር ሜዳ የማዝመት ውጤት ሁላቸውም እዛው ይቀሩና ከፃገር ቤት እስከ ውጭ ያለው እስላማዊ አስተዳደር ይህችን ፃገር ያወድማታልከእሱ አስቀድሞ እርስ በእርስ የጠፋው የሃገራችን ህዝብ ስለሌለ ይህ አስላማዊ ቡድን የቀረውን ህዝብና ቅርስ አንድሁም ቤተክርስቲያንና ንዋየቅድሳቱን ሁሉ ያጠፋሉታላላቅ ገዳማት ዋና ዋናዎቹ እነ ማህበረ ስላሴ ገዳምዋልድባ ገዳምደብረ ሊባኖስ ገዳምም ሆነ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ክብራቸው እንዳልነበረ ይሆናል ወክተ ይጠፋሉ ሰማእትነትን ይቀበላሉበዚህም ሰማእትነትን የሚሻሙት ይበዛሉ። ይህም በሃጢያታችን በጦራችንና በአመፃችን የመጣብን መከራ ነውአህዛብም ይህችን ሃገር ተቆጣጠርናት ለዘላለም አጅ አደረግናት ከአንግድህ አኛን ማን ይቋቋመናል ብለው ደስ ይላቸዋልከዚህ በኋእላ ሰው መስራት ሲያቆም እግዚያብሄር ስራ መስራት ይጀምራልየተቀደሰው ህዝብ ሃይል በተፈፀመ ጊዜ ይህ ሁሉ ይሆናልዳን ብበሳልሳዊ ቴዎድሮስ የሚመራው መንፈሳዊ ስብስብ እንኳን ፃገሩን አለምን ነባ ያወጣልቃላቸውም ገና በአፋቸው ላይ እያለ ቅዱስ ሳልሳዊ ቴዎድሮስ በፈቃደ እግዚያብሄር አህዛብንመናፍቃንንነገስታትንና በእግዚያብሄር ሃገር ኢትዮጵያ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አጃቸውን የዘረጉ ሁሉ በታዓምራዊ ሃይል በመለኮታዊ ጣልቃ ገብነት ከምድረ ገፅ ጠራርጎ ይደመስሳቸዋልከአረብ እሰከ ቻይና ከአውሮፓ እስከ አሜሪካ እንዳልነበረ ያደርገዋልፃሃያላን ፃገሮችንም በቀላሉ እጅ ያደርጋቸዋል የተረፉትንም ከነመሳሪያቸው እንደ ጉም ያበናቸዋልታላላቅ ታአምራትንም ያደርጋልታላላቅ ወንዞችንም በዮሃንስ ራእይ እንደተነገረው ለሁለት ከፍሎ ይሻገራልያንቀላፉትንም ሁሉ ይቀሰቅሳቸዋልይሄፄ ነው እንግድህ የስምንተኛው ሽህ ሙት የሚያነሳ ቅዱስግዑዛን አካላት ሁሉ እንደ ኤልያስ የሚታዘዙለትበአለም ላይ ያሉትን በክርስቶስ የፀኑትንና የክርስቶስ እውነተኛ ወታደሮችን ሁሉ ይሰበስባቸዋልኢትዮጵያውያንንም በአለም ላይ አንደራሴ አድርጎ ይሾማቸዋልአነሱም በንጉሰ ነገስቱ የሚታዘዙ ራሳቸውን የቻሉ ነገስታት ናቸውበቤተ መንግስቱም ሆነ በቤተ ክህነቱ የሰው ልጅ በተረፈባቸው የአለም ክፍላተ ፃገር ሁሉ ሰውን እያሰባሰቡ የራሳቸውን መንግስትና ሃይማኖታዊ አደረጃጀት ይፈጥራሉበዚህም አንድት መንግስትአንድት የስላሴ ሃይማኖትአንድት ስልጣን በምድር ላይ ትኖራለችሰውም ከእስራኤል ቅዱስ የተነሳ የተማረ ይሆናል አረኛውም አንድ መንጋውም አንድ ይሆናልየተረፉትም እግዚያብሄርን በአድስ ምስጋና ያመሰግኑታልፍርዱንም ያደንቃሉየሞቱትንም ወንድሜ ሆይ ዛሬ እፄ ያየሁትን ሳታይ ሞትክ ብለው ከመቃብራቸው ሄደው ያለቅሱላቸዋልአጋንንትና ሰራዊቱም እስከ ጊዜው ጊዜ የሚታሰር ይሆናልአእንደገና ከዚህ በኋላ ሃሳዊ መሲህ ይነሳ ዘንድ አለውና ሰው ስራ መስራት ሲያቆም እግዚያብፄር ስራ መስራት ይጀምራል የእግዚያብሄር ህዝቦች የተባልን እኛ ኢትዮጵያውያን በዚህ ውጥንቅጡ በወጣ ዘመን ሁነንም እንኳን ቢሆን ለሰይጣንና ሰራዊቱ እንድሁም ለጠላቶቻችን የአለም ነገስታት አይበገሬነታችን የምናሳይበት ሌላኛው አድዋ ከፊት ለፊታችን መጥቷልበመንፈሳዊው የጦር ግንባር እስከ ህይወታችን ፍፃሜ ድረስ የምንዋጋበት ጊዜ ቢኖር አሁን ነውዛገራችን ኢትዮጵያ የማንኛውም ነብይም ሆነ ሃዋሪያ ደም ያላፈሰሰችና የቅዱሳን ደም በእጂ የሌለ ቅድስት ፃገር ነችሆኖም ግን ሰማእትነትን አንደሌሎቹ ፃሃገሮች በብዛት አልተቀበልንምበመጠኑም ቢሆን በንጉስና መናፍቅ በነበረው በኋላ በተጠመቀው በንጉሱ ሱሰኒዎስ ዘመን ግን ገደማ የሚሆኑ ሰማእታት ሰማእትነትን ተቀብለዋልቢሆንም ግን ከሮምና ሌሎች ፃገራት አንፃር ሲታይ የእኛ ብዙ ነው ብየ አላምንምአሁን ግን መጠነ ሰፊ የሆነ ሰማእትነት ከፊት ለፊታችን የተዘጋጀ በመሆኑ ሰማእትነት እንዳያልፈን ብለው ሰማእት እንደሆኑት አንዳባቶቻችን ሁሉም ሊበረታ ይገባዋልበእርግጥ ይህን በረከት እግዚያብሄር ከፈቀደለት ውጭ ማንም በገዛ ራሱ ፅናትፍላጎትና ፈቃድ ማግኘት አይችልምነገር ግን ይህን ነገር በፅናት መጠባበቁ አይከፋምአሁን በዚህ ሰዓት ሁሉም በያለበት የስላሴን ትእዛዝ በሚጠባበቅበት ወቅት እኛ መተኛት የለብንምአሁን ንጉሱም የስላሴን ቃል ብቻ ይጠብቃልእአግዚያብፄር ሁሉንም በጊዜው ይሰራልናየጥፋትም የሰላምም ጊዚያቶች በአምላካችን የተገደቡ ናቸውለሁሉም ጌዜ አለውነገር ግን ዘገየ ወይም ፈጠነ ማለትም በአግዚያብፄር ስራ ጣልቃ መግባት ነውራቀብን ጠበቅን ጠበቅን ብላችሁ ተስፋ ለቆረጣችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ እኔም ከእናንተ የተለየ ጽናት ባይኖረኝም ትንቢት እኮ ከ ዓመት ከተባለው ዘግይቶ አሊያም ፈጥኖ ይፈፀማልእፄ አስከማውቀው ድረስ ልጅ አብይ ሶስት አመት እንደሚቆይከዚህ ከዛሬ በኋላ ያሉት የእሱ ዘመናትም የጨለማና የተባለው ትንቢት የሚፈፀምበት በመሆኑ ከዓም የሚጀምርና እስከ ዓም የሚቆይ ይሆናልቅዱስ ሳልሳዊ ቴዎድሮስ ግን በዓም እንደሚወጣ ይታመናልሆኖም ግን ይህችን ቀን የሚያውቃት ባለቤቱ ብቻ ስለሆነ እግዚያብሄር ፈቅዶ እንኳን ቢያዘገየው በዚህ የሚናወፅ ትውልድ በእውነት አአምሮ ህፃን እንደሆነ አረዳለሁዘገየም አልዘገየም የሚመጣው ለውጥ ቀላል የሚባል አይደለምጌታችን መድፃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ ከመወለዱ በፊት አስራኤላውያን ንጉስ ይወለድልናል አርሱም ከሮማውያን ባርነት ነባ ያወጣናል ብለው ይመኙ ነበርነገር ግን ክርስቶስ አንደሚሉት ስጋዊ ንጉስ አልነበረምይልቁንስ የስጋም የነፍስም ፈጣሪ የሁሉም ንጉስ ነውደግሞም የስጋችን ብቻ ሳይሆን የነፍሳችን ጠላቶች ከሆኑ የአጋንንት ሌጌዎኖች እጅ አድኖናልናበመሆኑም ያ እራኤላውያን ሲመኙት የነበረው ንጉስ ግን ቴዎድሮስን ይመስላልመጀመሪ በየካቲት ዓም ተፃፈ ሁለተኛ ደግሞ በየካቲት ዓም ተፃፈ ስብሀት ለእግዚያብፄር ወለወላድቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክብር አሜን ቀን ሚያዚያ ዓም ልጅ አብይለማና ታከለ ኡማ የኢትዮጵያ በታኞች ስለመሆናቸው አውነታውን ለማወቅ የሚፈልግ ሰው ፅሁፉን አስከመጨረሻው ማንበብና መረዳት ያለበት ይመስለኛልይህ የህይወት ጉዳይ ስለሆነ ማንም ሰው በቀላሉ እና ግልብ በሆነ ስሜት ተረደቶ አላሰፈላጊ ድምዳሜ ላይ ባይደርስ ደስ ይለኛልበእስራኤላውያን የዘር አቆጣጠር ልማድ ማንም ሰው በእናቱ በኩል አይቆጠርምለምሳሌ የጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዘር ግንድ ሲቆጠር በሰማይም በምድርም ባልወለደው በስጋ በተወለደ ጊዜ ግን እንደ ስጋዊ ሰው ባሳደገው በዮሴፍ በኩል የዘር ግንዱ መቆጠሩ ይታወቃልበሃገራችንም የሰለሞናዊዉ ስርዎ መንግስት ወደ ዛጉዌ ስርዎ መንግስት ሲሸጋገር የመጨረሻው ንጉስ የአጤ ድልነአድ ልጅ መሶበ ወርቅ የዛጉዌ ነገስታት አባት የሆነውን ንጉስ መራ ተክለ ሃይማኖትን አግብታ ነው የላስታ ነገስታት የተወለዱትበዚህም የሰሉሞን አስተዳደር የሚለው ተውጦ በወንዱ በዛጉዌ አስተዳደር ሲጠራ ይኖራልመራ ተክል ፃይማኖት ከ በላይ ሚሰቶች ያለው ቢሆንም ባልሳሳት የላስታ መንግስታት በአሷ በኩል የተወለዱ ይመስለኛልአናም ይህ ታሪክ ወደፊት ታሪክነቱ ለሚነገርለትና አሁን ላይ ለምናየው ለአሁኑ መሪያችን አይነተኛ ምሳሌ ነውየመሪያችንም የዘር ግንድ እና ማንነት በዚህ መንገድ የሚገለፅ ይሆናል ማለት ነውእሱ እንኳን ባይቀበለውና ባያምንበትም በቅድስና እስካላስወገደው ድረስ ይህ የአባቱ መንፈስ ከእሱ አይለይም አብሮት ይኖራል ማለት ነውስለዚህ እሱና ትንቢቱ አይለያዩም አንድ ናቸው ማለት ነውየሌሊት ወናአባብነትና እስስትነት ደግሞ መገለጫው ናቸውነገሩን ግልፅ ለማድረግ የሌሊት ወፍ ለምን አልከው ብትሉኝየሌሊት ውፍ አጥቢ አይሏት ክንፍ አላትወፍ አይሏት ታጠባለችየእሱም የሃይማኖቱ ነገር እንድህ ነውእስስት ለምን አልከው ካላችሁኝ ደግሞ አስስት በባህሪዋ አንተ የለበስከውን ከለር በቆዳዋ ላይ የመቀያየር ተሰጦ አላት እሱም ከልቡ የማያምንበትን ስለመስቀሉ ይሰብክሃልስለ ፃድቁ ተክለ ሃይማኖት ይሰብክፃልስለ አላህ ይሰብክሃልስለ ኢየሱስ ይሰብክፃልብቻ ከለር በተቀየረ ቁጥር እስስቷ እንደምትቀያየረው አማኝ መስሎ ሁሉንም ይሰብክፃልጥሩ ሰባኪም ይመስልፃሃልየሚዋሽ አንደበት ግን ኃላ እንደሚዘጋ አያቅምለእሱም ንግስና እውቅና የሰጡ የቤተ ክርስቲያን ሰዎች ታሪካዊ ስህተት መስራታቸውን በዚሁ አጋጣሚ ላሳውቃቸው እወዳለሁእባብ ለምን አልከው ለሚለው ደግሞየኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ ቀጣይ ሲነድፍህ ታየዋለህየወደፊቱን እንተወውና አሁንስ በእሱ ዘመን በየቦታው የሚሞቱት ቀርቶ የሚራቡት አያሳዝኑህምን። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ለውጭ እስላማው ወራሪ ዛይል የጀርባ አጥንት የሚሆኑትየወሎየኦሮሞና የሶማሌ ሙስሊሞች ናቸውኢትዮጵያን የማስለም የረጅም ጊዜ አቅዳቸውም የተሳካ እስኪመስላቸው ድረስ በሚያገኙት ድል ሁሉም አራሱን የድል ባለቤት ያደርጋልየጭከና ስራቸውም ሰው አስቦ አስቦ አይጨርሰውምበዚህም ውጊያቸው ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ብቻ ሳይሆን ውጊያቸው ከእግዚያብፄርና ከእግዚያብሄር ሰራዊት ጋር ይሆናልየበሉበትን ወጭት ሰባሪ ስለሆኑ በአግዚያብፄርና በእግዚያብሄር ቤት ላይ ያመፁ በመሆኑ ለእነኝህ ምህረት ይቅርታ የላቸውምየትግራይ ምድር ሶስት ሰው አስቀርታ ከሆነ ለእነኝህ አንድ ሰው አይቀርላቸውም የሶማሌ አክራሪዎችበሶማሌ ክልል አሁንም ልባቸውን ለሰይጣን ለም መሬት ያደረጉ ብዙ የጥፋት ፃይሎች አሉከሞቃድሾ የሚነሳው የአሳት ጎርፍ ሶማሌንና ኦሮሚያን አልፎ አድስ አበባንም ያጥለቀልቃታልበመጨረሻም በኦሮሚያሶማሌደቡብቤንሻንጉል ጋምቤላአፋርሃረርና በሁሉም የሃገራችን ክፍል የምትኖሩ ክርስቲያኖች ሆይ በርቱእንደ ፃያሉ ጊዮርጊስ ፅነአንደ ክብርትና ቅድስ ፅኑም ተጋዳይ የምትሆን አርሴም ፅኑሁሌም አሷን አስቡ ሁሌም ፃዛያሉ ጊዮርጊስን አስቡለእናንተ የህይዎት ነጋሪት ለአነሱ የጥፋትን ነጋሪት ለሚጎስሙት አጥፊዎች አትጨነቁይልቁንስ ከእናንተ ጋር የሚኖሩትን የእግዚያብሄር ሰራዊት ተመልከቱከእናንተ ጋር ያሉት እጀጉን ይበዛሉናከእራሳችሁ ፀጉር የምትወድቀው አንዲ ቅንጣት እንኳን በከንቱ አትወድቅምከእናንተ መካከል ታላቅ ሰማእት የሚሆን አለገዳዩ በፊቱ እየፄደ የማያየው ለትንሳኤው የተዘጋጀ አለበሁሉም ነገር እግዚያብሄር የወደደው ይሁንአምነታችሁን በፍፁም እንዳትሸረሽሩበሊቢያ በረፃ በባእድ ፃገር የወደቁት ወንድሞቻችን እንኳን በደስታና በምስጋና ፊታቸው እያበራ ነው የተቀበሉትበእርግጥ ለእናንተ አና ለእናቴ ቤተ ክርስቲያንስ ስል አብሬያችሁ በስጋዊ ውጊያም ተዋግቼ ብሞት እንኳን አይቆጨኝም ነበርዳሩ ግን አምላካችን እግዚያብሄር በቀል የእኔ ነው እናንተ የሃይል አማራጭ አትጠቀሙ አለለእኛ ቅዱሳን መላእክቶች ይዋጉልን እኛ ግን በፆለት አምላካችንን እንለምነውበምስጋናም እናመስግነው ሌሎች ከሀገር ውጭ የሚመጡ እስላማዊ የጥፋት ፃይሎች ብሩካነኑ ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን ሀገራችን ኢትዮጵያን መሀሏን ገነት ዳሪን እሳት አድርግልን እያሉ እየፀለዩ ከዚህ አደረሱንለኢትዮጵያ ብቻ አይደለም ለአለም ህዝብና በአለም ላይ ላሉ ለቅድስት ስላሴ ፍጥረቶች ሁሉ ጭምርእንዳይራቡበጦርነት እንዳያልቁለኃጥዓን የመጣ ለፃድቅ እንዳይተርፍየሰው ልጅ እርስ በርሱ ሲፋጅ አበሳ በደል የሌለባቸው እንሰሳትአእዕዋት ግዑዛን የሆኑም ሁሉ የስላሴ የእጅ ስራዎች አላግባብ በእኛ እንዳይወድሙ ቅዱሳን አባቶቻችን ይለምኑ ነበርለኢትዮጵያውያኖች የውስጥና የውጭ የሚባል ጠላት አልነበራቸውም አንደ መርህም ሊኖራቸው አይገባም ነበርየእኛ ጠላታችን ድያብሎስ ነውበአርግጥ አሁንም በትክክል ኢትዮጵያዊ ለሆኑት ሁሉ ጠላታቸው ሰይጣን ብቻ ነውእነሱ ተሻግረዋልለእነሱ ጠላታቸው ስጋዊ ደማዊ የሆነ ሰው አይደለምይልቁንስ መንፍሳዊ የሆነ የጥፋት የሰማይ መላአክት ነው አእንጅአሱ ነው የጠላትነት አባትአሱነው ወንድምህን እአንድትገፋው የሚያደርግህእአሱ ነው ጨካኝ ያደረገህአምላካችንን እንዳናውቅ አውቀንም ህጉን እንዳንጠብቅ አሱም በአኛ ተደስቶ እንዳይባርከን ሁሉንም አብዝቶ እአንዳይሰጠን አንቅፋታችን እሱ ነውአምልካችንስ ቸር ነበርማር ይሳቅ እንዳለ በአለም ላይ ያለ ህዝብ ለአንድት ደቂቃ የሁሉ ፈጣሪ ቅድስት ስላሴ አምላክ መሆኑ ቢገለዕላቸው እጅጉን ባዘኑባለቀሱፍፁም በወደዱትም ነበርሪ አም የአንገታቸው ኪታብመደሃኒታቸው ታብሌት በሆነ ነበርበራሳቸው ሃይልና ስልጣን ነገን መኖራቸውን የማያውቁ ጨካኞች ግን ግፍን ፈፀመብንዳሩ ግን ሰይፉ እንደ ሰይፌ የሆነ ወንድሜ አሳደደኝበእውነት የሰው ልጅ ይመፃደቅ ዘንድ አሱ ማን ነው። በአውነት ለአምላኳ የታመነች ሀገር እንደ አሷ አላየሁምበጣም የሚገርመኝ ደግሞ አውሬው ሊውጣት በውስጧ ያሉትን ባለስልጣናትንባለሃብቶችንአርቲስቶችንፈላስፋዎችንና ልዩ ታለንት ያላቸውን ሰዎች ተጠቅሞ ሊያፈርሳት የደከመው ድካም ነውአይሆንም አይደረግምጊዮርጊስ ድንበሪን እየዞረ የሚጠብቃትን ፃገር ማፍረስ ከንቱ ድካም ነውአልፍ አአላፍ መላአክቶች ይህችን ሃገር ለመጠበቅ ይቀዳደማሉይህች ፃገር መፍረስ አትችልም በውስጧ ያሉ ወላዋይ ህዝቦች ግን ይፈርሳሉአእንኳን ጠማማ ሰው ጠማማ እንጨት አንኳን አይኖርምታካበዚህም ከውጭ ጨካኞች ይነሱባቸዋልለወላዋዮቹ የመጣ ግን ፃዓድቃንንም አያልፋቸውየፅድቃቸው ዋጋ በሰማይ እንድያበራ አሁን ውድ ዋጋ ይከፍላሉወላዋዮች ግን በሁሉም በሰሜንበምስራቅና በምአራብ የሃገሪቱ ክፍል በሩ ተከፍቶባቸዋልጨካኞቹም አላማቸው ታላቂቱን አስላማዊ ኢትዮጵያን መመስረት ነውየግራኝን መንፍስ ይዘው የሚመጡ ጨካኞች በእውነት ሰው ለሰው እንድህ የሚጨካከን ከሆነ አብሮ መኖር ምን ይሰራልኛል እስክትል ድረስ ታያቸዋለህእነሱም የሚገቡበት ኛውበሱዳን መተማ የሚነሳ ሲሆን የአውሮፕላን ውጊያንም ያካተተ ነውተኛውከሞቃድሾ የሚነሳው እሳት ሶማሊያንና ኦሮሚያን እያነደደ አድስ አባባ ይደርሳልተኛውከኤርትራባህረ ነጋሽተነስቶ መላ ሀገሪቱን የሚያዳርሰው ነውየሶስቱም እዝግንባርና አላማቸው አንድ ነውእሱም በኢትዮጵያ እስላማዊ መንግስት መመስረተ ነው ቀን ዓም በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ ምላክ አሜን የኢትዮጵያ ትንሳኤና የሳልሳዊ ቴዎድሮስ አመጣጥ መፅሃፍ ቅዱሳዊ ስለመሆኑ በኢትዮጵያ ትንሳኤ ህግ አፍራሾችን ለማፅዳት ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ ሳያስፈልግ እንደ ኖህ ዘመን በቀጥታ በእግዚያብሄር መለኮታዊ ስልጣንና በንጉሱ የሚጠረጉ ቢሆኑም ነገር ግን የእግዚያብሄርን ህግ ራሳቸው ያለምንም ህግ ላፈረሱ ሰዎች አግዚያብሄፄር የወደደውን ማድረግ መቻሉን እአንድረዱትና እንደኖህ ዘመን ዘመን የንስፃ ጊዜ ሳይሰጥ በቅርብ አዳሪ እንደሚያደርጋቸው ላሳውቃችሁ እፈልጋለሁየኖህ ዘመን እንድመጣ እግዚያብሄር ለኖህ ነገረውወይራ የተባለ የላሜህ አባት የማቱሳላ አባት ቅድመ አያቱ ፄኖክም እኔ በሰው ልጆች ልብ ላይ የልዑልን ህግ የምፅፍ አያለ ከአዳም ጀምሮ ይልቁንም ከልጁ ከኖህ ጀምሮ እስከ ዳግም ምፃት ተናገረላሜህ የወለደው ኖህ መላእክት ይመስል ነበርና ተጨነቀፄኖክም ለልጁ ለማቱሳላህ ተገልፆ የወለድከው ያንተ ልጅ ነው መላክ አይደለም አትፍራደግሞም ልዑል ምድርን በንፍር ዉዛ በጎበኛት ጊዜ ይህ ልጅህ ከነቤተሰቦቹ ይተርፋል አግዚያብፄርም ከእሱ ጋር ቃል ኪዳንን ያደርግለታልም ብለህ ለላሜህ ንገረው አለውኖህም ከእሱና ከቤተሰቦቹ በቀር ፍጥረት እንዳይተርፍ የሴትን ልጆች እግዚያብሄር በንፍር ውሃ እንደሚያጠፋቸው እየተነገረው አደገፄኖክም ነፍሱ እንደ ንስር ትመጥቅ ዘንድ ቅድስት ስላሴ ፈቅደዋልና ባለ አእምሮ አብርፃምን አየሁት አለይህ አብርፃም እግዚያብፄር አብርፃም የሚባል ወዳጅ አለኝ ሲል የሰሙት መላእክት አብርሃም የእግዚያብሄር ወዳጅ እያሉ አስተጋቡት የተባለለት ነውሞትን ያልቀመሰው ፄኖክም ጉዘውን ቀጠለ በዘመን ከሸመገለው ከብሉይሟል ደርሸ አየሁ አለእሱም ተወልዶ ተማሪዎቹን እስከ አፅናፍ አለም እንድያስተምሩ ላካቸው አለቀጥሉም ለገዛ ፈቃዳቸው ተላልፈው የተሰጡትን የአሁኑን ጉዶች ታሪካቸውን ተረከላቸውስለምድራዊያንና ስለሰማያዊያን አኗኗር ስለህግና ስርዓትም የፃፈው ይህ ሄኖክ የተባለ ባለራአይ ነውአግዚያብፄር ፍጥረቱን የሚዳኝበት የራሱ ህግና ስርዓት አለው እንኳን የራሱን የሰውንም ህግና ስርአት እንደ ህግና ስርአት አድርጎ እውቅና መስጠት ልማዱ ነውበምድር ሲኖር አንኳን አንደ ሰው በጥቂቱ አደገ የአብራውያንንም ትምህርት ተማረ የመምህሩን ቀለም ቀላቅሎ ሲያበቃ መለየቱን አስብ ታምረ ኢየሱስ ላይየወቅቱን አለባበስ ለበሰቀድሞ በተኛ ቀነ ቤተ መቅደስ እንደ ልማዳቸው ፄደቢሆንም ግን ከህግ ውጭ የሆነ ስራንም ለመስራት የሚያግደው ሃይል የለምመፅፃፍ መጥቀስ ለእሱ ምኑ ነውእሱ የወደደውን ያደርጋልይህንን ያላወቃችሁ የዘመናችን ትውልዶች በክርስትናም ይሁን በሌላ የዚህን አለም ትምህርት የተማራችሁም ሆናችሁ ባለማወቅ የምትኖሩ የእግዚያብፄር አሰራር ሳይንስን የተከተለ አይደለምቱን አሳ ብዙ ሽህ አንድመገብ የሚያደርግ እንደ ሙሴ አፍ ለሌላቸው አፍ የሚሆናቸው ላልተማሩት አውቀትን የሚገልፅ በሰማይም ይሁን በምድር በባህርም ውስጥ አሱ የወደደውን ብቻ እንደሚያደርግ ልታውቁ ይገባልፄኖክም አካሄዱን ከአግዚያብሄፄር ጋር ስላደረገ እግዚያብሄር ሰወረው ተብሎ እንደተነገረ ፃድቁ በአምላኩ የነበረው ተስፋ ህብት እንድሰጠው አልነበረምአድሜ እአንድሰጠውም አልነበረም የሁሉን ጌታ ቅድስት ስላሴን እንድሁ ወደደው እንጂአግዚያብፄርን በፍፁም ነፍሱ በፍፁም ልቡ በፍፁም ሃይሉ የሚወድ ሰው ስለልጁሚስቱሃብቱ አይጨነቅምለራሱም ቢሆን እግዚያብፄር ሲኦልም ያኑረው ገነት አይገደውም ግን አንድ የሚገደው ነገር አለሐአሱም ልዑልን አንዳያስቀይመው ነውይህ ነው እንግድህ የአባቶቻችን ታሪክበገድለ ቅዱሳን እንደተባለ አንድ ቅዱስ ነበር በምድር ሲኖር መላከ አግዚያብፄር ሁሌ አየመጣ ብትዖምም ብትፀልይም መኖሪያህ ሲኦል ነው ይለው ነበርዛድቁ ግን ተስፋ ባለመቁረጥ ሁሌ ያለቅስ ያመሰግንና ይለምን ነበርበመጨረሻ ግን ያች ነፍስ በጌታ ጥበብ ሲኦል ትገባለችነገር ግን ሲኦል ተንጫጫች ይህን ሰው አውጡልን አለችየእግዚያብፄር መላክም አንደለመደው ወደዚህች ፃድቅ ነፍስ ተላከ ና ብሎሃል አምላክህ አለውፃድቁ ግን በተራው ከፈጣሪው ጋር ክርክር ጀመረአልወጣም አለበመጨረሻ ግን ሲኦል ያሉ ነፍሳት ካሳ ሆነዋት ገነት እንደገባች ይነገራልወደቀደመ ነገሬ ልመለስና በአንዳንድ ቅን ወንድሞቸ በተነሳልኝ የማወቅ ጥያቄ መሰረት ስለ ሳልሳዊ ቴዎድሮስ ስለምን በመፅሃፍ ቅዱስ አልተፃፈም ስላላችሁኝ ነው በእውነት ይህ ትውልድ ይልቁንም ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ የአዳም ዘሮች የተዘጋጀላቸው የጥፋት ቅጣት ተዘርዝሮ አያልቅምአናንተ የምታውቁት ጦርነትን ነውግን አሱ ቢበቃ ጥሩ ነበርሰዶምና ገሞራን ያጠፋችው አሳት አሁን በእጅጉ ትበረታብናለችእሳተ ገሞራከሰማይ ኤልያስ አንዳወረደው እሳት አይነት እንደዝናብ በሃያላኖቹና ሰይጣን አምላኪ በሆኑ ህገሮች ላይ ትፀናባቸዋለችየሰሩት የጦር መሳሪያ ሌላኛው መጥፊያ እሳታቸው ነውክረ አባካችሁ የአዳም ዘሮች ይህ ቀልድ አይምሰላችሁ። ምን ብሎ ሙሉውን አንብቡትገካለ በኋላ ሽህ አመት አሰረው ወደ ጥልቅም ጣለው አህዛብንም ወደፊት እንዳያስት ሽህ አመት እስኪፈፀም ድረስ በአርሱ ላይ ዘግቶ ማህተም አደረገበትከዚህም በላ ለጥቂት ጊዜ ይፈታ ዘንድ ይገባዋልራእ ትርጉምይህ ሽህ አመት የተባለ ጊዜ የቴዎድሮስ ዘመን ሲሆን ለልጀ ልጅ የሚቆይ አስተዳደር ነውቢሆንም ሽህ አመት የሚያክል ምቾትና ፅድቅ ለማለት ነው እንጅ ዓመት የሚቆይ አይደለምሄኖክና እዝራ እንዳሉ ምድሪቱንስ ከ እንዳታልፍ ልዑል ገደባት ተብሎ እንደተነገረ የማይቀረው ታላቁ ምፃት ከመምጣቱ በፊት ያለው ይህ ትንሳኤ በምድር ላይ ለሽህ አመት በዳኝነት ስልጣን የሚኖሩ አሉበሄደቱም ሰማእት የሚሆኑ አሉእንደሚከተለው እንድህ ተባለለት ዙፋኖችንም አየሁ በእርሱም ላይ ለተቀመጡት ዳኝነት ተሰጣቸውስለ ኢየሱስ ምስክርና ስለ እግዚያብሄር ቃል ራሶቻቸው የተቆረጠባቸውን ሰዎች ነፍሳት ለአውሬውና ለምስሉም ያልሰገዱትን ምልክቱንም በግንባራቸው በእጃቸውም ላይ ያልተቀበሉትን አየሁከክርስቶስም ጋር ሽህ አመት ኖሩና ነገሱይህ ቃል ለዳግም ምፅዓት የተነገረ ቃል ነውነገር ግን የመጨረሻውን ፃርግ ብቻ እናያለንከክርስቶስም ጋር ሽህ አመት ኖሩና ነገሱ። ክርስቶስ በምድር እንደ ስጋዊ ሰው ሽህ አመት አይነግስም ነገር ግን እነሱ ፍፁም ክርስቶስን ለብሰው ፈቃዱን ፈፅመው ሽህ አመት ነገሱ ለማለት ነውሸህ አመት በራሱም ከላይ እንዳየነው ነውሸህ አመት የተባለለት የዚህ ደግ ዘመን ፍፃሜ በደረሰ ጊዜ ግን እንደገና እግዚያብሄር እንደ ኖህ ዘመን ያደረገውን ይህን ፍርድ የሚረሱ ትውልዶች ይነሳሉሰይጣንም ከእስራቱ ይፈታልዘመነ ትንሳኤና ዘመነ ምፅዓቱ በተለያየ ጊዜ የሚፈፀሙ ግን የሚቀራረቡም ናቸውጠንካራ ተጋድሎ የሚደረግባቸው ሰማያዊያን የሚሳተፉበት በተለይ ዳግም ምፃቱ የሃሳዊ መሲህ ባለጊዜነት እንድሁም በፄኖናክበኤሊያስበባለ ራእዩ ዮሀንስበአቡነ አረጋዊነአኩቶለአብ ወዘተ የሚመራው የህያዋን ስብስብ ከብሄረ ህያዋን ወደዚች ምድር መጥተው ከአውሬው ጋር የሚዋጉበት የአለም መጨረሻ ነውስለ ተወዳጁ አምላክ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት ብዙ የምናወራው ቢኖርም ግን ለታችኛው ትውልድ ትተነዋል እግዚያብሄር በምድር ላይ ለአንዱ ያሳወቀውን ለሌላው ላያሳውቅ ይችላልለምሳሌ በምድር ላይ አንዱ ጓያ የሚባል ጥራጥሬ መኖሩን ቢያሳውቀውለሌላው ጤፍ የሚባል መኖሩን ሊያሳውቀው ይችላልለሶስተኛው ባሪያው ደግሞ ሁለቱም መኖራቸውን ሊያሳውቀው ይችላልእናም ይህን ያልኩበት ምክንያት ቢኖር ጥያቄ ለምትጠይቁኝ አሁንም በሬ ክፍት መሆኑን ለመግለፅ ነውየሁሉ ጌታ በልቤ ሰሌዳ የፃፈልኝን እነግራቸኋለሁየማላውቀውን ደግሞ ሌሎች ንፁኅ ልብንና አውቀት የተሰጣቸውን ባሪያወቹን በመጠየቅ እነግራቸለሁአለማወቅ ሃጢያት አይደለም ነገር ግን እንደ ይሁዳ እያወቁ መካድ ትልቅ ሀጢያት ነውይህንንም መረጃ እንደው ካለፈ በላ አላየነውም እንዳትሉ ለማስታወስ እንጅ ሳታዩት ቀርታችሁ አይደለም ብዙ ጊዜ ከእፄ በላይ አመስጥራችሁ አንብባችሁት ይሆናልበመጨረሻም በውስጥ መስመር ሰይጣን በምድር ላይ የለም ብለህ ለምታምነውና ለጠየቅከኝ ሲኦል አለ ብለህ ታምናለህ ብለህ ለጠየቅከኝ አግዚያብፄር ስለ መኖሩ ምን ማረጋገጫ አለህ ብለህ ለጠየቅከኝ ጊዜ ሲኖረኝ ቢዘገይም የምመልስ መሆኑን እየገለፅኩ የማናችሁንም ስም ያለ ፈቃዳችሁ የማልገልፅ መዣኑን አሳስባለሁ ስብሀት ለእግዚያብሄር ወለወላድቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክብር አሜን ፍጥረት ሆነው ሳለ ሌላ ፍጥረት ከእነሱ የተፈጠረባቸው ኛ እሳት ኛ ነፋስ ኛ መሬት ኛ ውሃ በጠረጋው ዘመን የእነሱ ሚና ምን ይሆን። እኔ ብትንቁኝ አይደንቀኝምከ ጀምሬ ሞቴን እመኝ እለምነውም ነበርአሁንም የሀገሬንና የወገኔን ሞትና ጥፋት ከማይ ብሞት ብደመሰስ ይሻለኝ ነበርአቡነ ለትፅዋን አንድትን ነፍስ በፀሎታቸው ወደ አለመኖር እንደቀየራት ሁሉ እኔም እንደዚያ እንድሆን ለምኘ ነበር ግን አባቶቻችን እንዳሉ በዚያ ዘመን ሰው ሞቱን ይመኛል ግን አያገኘውም እንዳለ እኛም ምስክር ሆንአባካችሁ ስሙ በነፍስ እንኳን ብንደሰት የስጋውስ ኑሮ ፋይሉ እንደተዘጋ ነውእኔ እራሴን እንድሰብክ አትፍቀዱ ይልቅስ የምላችሁን ስሙጸከራሴ ያመነጨሁት ነገር እንደሌለ እግዚያብሄር ምስክሬ ነውአኔማ የባዶ ባዶ ነኝለማንኛውም ሙሉ ፅሁፌን ማንበብ የሚፈልግ ኢ ሜይላችሁን በሜሴጅ ላኩልኝ አልክላችለሁ ማሳሰቢያ ማንም ሰው በራሱ ፈቃድ መጨመርም መቀነስም አይችልምይህን እንዳያደርግ በእግዚያብሄር ስም እጠይቃለሁ ለማንኛውም ሰው ሁሉ በነፃ ብታሰራጩካልሆነም በተመጣጣኝ ዋጋ ወደፊትም የምፅፈውን ጨምሮ ማንም ሰው በመፅዛፍ ደረጃ ወይም በሌላ መንገድ አሳትሞ ሁሉ ቢያሰራጭ አኔ በግሌ ምንም አይነት ተቃውሞ ሆነ ጥያቄ የለኝምብቻ ሰው ሁሉ ሊሆን ያለውን አውቆ ወደ እግዚያብሄር ይመለስ እንጅ በፈለጋችሁበት መንገድ ለሁሉም ተደራሽ ብታደርጉት ፈቃዴ ነው ማለት ነው የእኔን የግሌን ፎቶና መረጃ ግን ያለፈቃዴ ወደ አደባባይ ማውጣት አይቻልም ቀን በዚህ ዘመን መንፈሰ ብርቱመንፈሳዊ ሰው ብቻ እንጅ ሱፍ የለበሰ መሪ ይህችን አለም አይመራትም የማወራው ፍፁም ስለሆነ ነገር ነውእኔ ለአለም ህዝብ ምስክር አእሆንበታለሁአለም ተረት ተረቷን ይዛ እኔ ጋር መከራከር ትችላለች ነገር ግን አታሸንፈኝምአለም አውነት ከእሷ ጋር ካለ አጌ ጋር መከራከር ትችላለች ቢሊየን ህዝብከስላሴ ከዋከብቶች በስተቀርአውነት ከእነሱ ጋር ካለች አጌ ጋር መከራከር ትችላለችአሁንምግን ለዚህ ሰነፍ ትውልድ የምለው ነገር ተወዳጁ አምላካችን ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአናንተ ላይ በሚበይነውና በሚወስደው የፍርድ እርምጃ አኔ ባሪያው ስለፍትሀዊነቱ ህያው ምስክር ነኝሸገር ሆይጎንደር ሆይመቀሌ ሆይአስመራ ሆይ ምን አዚም ጣለባችሁ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact