Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መስቀሉ የእግዚአብሔር እቅድ ነው። እኔ የተቀበልሁትንና ከሁሉ በላይ የሆነውን ለእናንተ አስተላልፌአለሁ ቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ተጻፈውም በሦስተኛው ቀን ከሙታን አስነሣው እንዲታይም አደረገው የታየውም ለሁሉ ሰው ሳይሆን ከሙታን ከተነሣ በኋላ አብረነው ለበላንና ለጠጣን እግዚአብሔርም አስቀድሞ ለመረጠን ለእኛ ለምስክሮቹ ነው። ከቀድሞ አባቶቻችሁ ከወረሳችሁት ከንቱ ከሆነ ሕይወት የተዋጃችሁት በሚጠፋ ነገር በብር ወይም በወርቅ እንዳልሆነ ታውቃላችሁ ነገር ግን እናንተ የተዋጃችሁት ነውርና እንከን እንደሌለበት በግ ደም በክርስቶስ ክቡር ደም ነው። ዮሐንስ መልእክት ክልፍሃን ፍቅር ይህ ነው እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው ሳይሆን እርሱ እንደ ወደደንና ስለ ኀጢአታችን ማስተስረያ ይሆን ዘንድ ልጁን መላኩ ነው።
የሐዋርያት ሥራ ክልፍነ በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ኢየሱስ ሞቱን እንደ እጣ ፈንታ አይመለከተውም እኛም እንዲሁ ሰው ምርጡን ለእግዚአብሔር እንደሚያቀርብ ልንመለከተው አይገባም ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር ምርጡን ለሰው እንደሚሰጥ አድርገን እንቁጠረው ፍቅር ይህ ነው እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው ሳይሆን እርሱ እንደ ወደደንና ስለ ኀጢአታችን ማስተስረያ ይሆን ዘንድ ልጁን መላኩ ነው። እናንተ በዕንጨት ላይ ሰቅላችሁ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ ከሙታን አስነሣው የሐዋርያት ሥራ ክልኗሃ እርሱ በአይሁድ አገርና በኢየሩሳሌም ላደረገው ሁሉ እኛ ምስክሮች ነን ደግሞም ሰዎች እርሱን በዕንጨት ላይ ሰቅለው ገደሉት። ገላትያ ክልፍሃን መሰቀሉ የእግዚአብሔር እቅድ ነው። መስቀል ሁልጊዜ በእግዚአብሔር አእምሮ ውስጥ አለ የክርስቶስ ሞት በእግዚአብሔር እቅድ እና አስቀድሞ ባወቀው መሰረት ነበር ከዘለአለምም ታቅዶ ነበር እግዚአብሔር በጥንት ውሳኔውና በቀደመው ዕውቀቱ ይህን ሰው አሳልፎ በእጃችሁ ሰጣችሁ እናንተም በክፉ ሰዎች እጅ ሰቅላችሁ ገደላችሁት። ኢየሱስ ማን እንደሆነ የምናውቀው በመስቀል ላይ ብቻ ነው ነገር ግን ከእናቴ ማሕፀን ጀምሮ የለየኝና በጸጋው የጠራኝ እግዚአብሔር በአሕዛብ መካከል ስለ እርሱ እንድሰብክ ልጁን በእኔ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ ከማንም ሥጋ ለባሽ ጋር አልተማከርሁም ገላትያ ክልፍሃን ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ ከእንግዲህ እኔ አልኖርም ነገር ግን ክርስቶስ በውስጤ ይኖራል። ቆሮንቶስ ክልፍሃን መሰቀሉ የእግዚአብሔር እቅድ ነው። ጴጥሮስ ክልፍሃን እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንድንሆን ኀጢአት የሌለበትን እርሱን እግዚአብሔር ስለ እኛ ኀጢአት አደረገው። ዮሐንስ ክልፍሃ መሰቀሉ የእግዚአብሔር እቅድ ነው። የሐዋርያት ሥራ ክልሃ የሕይወት መገኛ የሆነውን ገደላችሁት እግዚአብሔር ግን ከሙታን አስነሣው እኛም ለዚህ ምስክሮች ነን። እግዚአብሔር ግን ከሙታን አስነሣው። ጴጥሮስ ክልፍሃን እንዲሁም ክርስቶስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ስለ ኀጢአት ሞቶአልና ወደ እግዚአብሔር ያቀርባችሁ ዘንድ ጻድቅ የሆነው እርሱ ስለ ዐመፀኞች ሞተ እርሱ በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ የጴጥሮስ ክልፍሃ ኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወቱን ስለ እኛ አሳልፎ ስለ ሰጠ ፍቅር ምን እንደሆነ በዚህ እናውቃለን እኛም ሕይወታችንን ስለ ወንድሞቻችን አሳልፈን ልንሰጥ ይገባናል። ዮሐንስ መልእክት ክልፍሃን ፍቅር ይህ ነው እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው ሳይሆን እርሱ እንደ ወደደንና ስለ ኀጢአታችን ማስተስረያ ይሆን ዘንድ ልጁን መላኩ ነው።