Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዕ ሃዐህ ዕ ዝቨ ከፍ ዛሃዐበ ዕ ዕበ ዩህ መጋቢነት የሚለውን ቃል እንፍታ እንዳያችሁት እንግሊዝኛው ሀዐፀኗፀበዕዐበ የሚል ቃል ተጠቅሟል። የዚህ ቃል አቻው የግሪክኛ ቃል ኦኮኖሚያ የሚል ሲሆን አስተዳደር ልፀጠበዐከ እና ባለአደራ ፎሃከሀ ማለት ነው። ሮሜ እግዚአብሔር ዓመፃችንን ይቅር ያለበት በደላችንን ያልቆጠረበት ጊዜ ነው። ፖን የሺ ዓመት መንግሥት ይህ ዘመን ኢየሱስ ሁለተኛ ሲመጣ የሚገለጥ የውርስ እና የፍርድ ዘመን ነው ጸጋ ዙፋኑን ዘርግቷል እኔም አልፈርድብሽም አልፈርድብህም ሂጂሂድ ከአሁንም ጀምሮ ደግመሽደግመህ ኃጢአት አትሥሪ አትሥራ እያለ ነው። ኢየሱስን አልፎ አንተን አይናገርም ሕግ የሚናገረው መገዛት ተስኗቸው ከእርሱ ስር ለሚድሞነሞኑት ነው። ከጸጋ በታች ላለን ደግሞ የሚናገረው ኢየሱስ ነው። የሐዋርያቱም ውሳኔያቸው በእግዚአብሔር ጸጋ እናምናለን የሚል ነው።
የዚህ ቃል አቻው የግሪክኛ ቃል ኦኮኖሚያ የሚል ሲሆን አስተዳደር ልፀጠበዐከ እና ባለአደራ ፎሃከሀ ማለት ነው ጳውሎስ እግዚአብሔር በክርስቶስ ኢየሱስ ሥራ ለእናንተ ያለውን የጸጋ አቅርቦት በባለአደራነት አቀርባለሁ እያለ ነው። የንጽሕና ዘመን ይህ ዘመን አዳም ኑሮ ከጀመረበት እስከ ወደቀበት ጊዜ ያለው ነው። ዘፍጥረት ዘፍጥረት ይመልከቱ የህሊና ዘመን ከአዳም ውድቀት እስከ ኖህ ዘመን ያለው ጊዜ የህሊና ዘመን ሀፀፀበፄቨ ከ ይባላል። ከዘፍጥረት ዘፍጥረት ፀ ይመልከቱ የሰው መንግሥት ዘመን ይህ ዘመን ሀፀፀበኗቨዐበን ከኖህ እስከ አብርሃም መጠራት ያለው ነው። ሙሴ ሕግን እስከ ተቀበለበት ጊዜ ድረስ በዚህ ኪዳን ተጠቅመዋል ከዘፍጥረት ገገ እስከ በሲና ሕጉ እስከተሰጠበት ድረስ ያለውን ታሪክ ይመልከቱ የሕግ ዘመን ይህ ዘመን ሀፀፀበቨበ ሙሴ ሕግን ከተቀበለበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ኢየሱስ መስቀል ድረስ ያለው ነው። ከዘጸአት ኢየሱስ በመስቀል ላይ ተፈጸመ እስካለበት ድረስ ያለውን አጠቃላይ አሳብ ይመልከቱን የጸጋ ዘመን ከኢየሱስ ትንሣኤ በኋላ ያለው ጊዜ የጸጋ ዘመን ሀፀበከበ ይባላል። ይህ ጊዜ አሁን እኛ ያለንበት ዘመን ነው የእግዚአብሔር ጸጋ ዘመን ይባላል። ሮሜ መንፈስ ቅዱስ በአማኞች ውስጥ እየኖረ ያለበት ስፍረ ዘመን ነው። ከላይ ካየናቸው ዘመናት አምስቱ አልፈዋል አሁን እየኖርን ያለንበት ጊዜ ስድስተኛው ዘመነ መግቦት ሀፀበቨበ ነው ይህ የእግዚአብሔር ጸጋ ዘመን ከዩ ዐኗፀፀበኗቨዐበ ዐ ከ ዐርፍ ይባላል ሐዋርያው ጳውሎስ የዚህ ስፍረ ዘመን መጋቢ ነበረ። አሁን የጸጋ ዘመን ነው።