Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የጸጋ መገለጥ » ሀህከወዬፎህዬር ህኮአላጀዩ ፐር ጻ ዲ ምታሮነውፖ ጸጋ ያልተገባን ሞገስ የእግዚአብሔር ገደብ የሌለው ችሮታ እና ጫፍ የሌለው ብልጥግና ነው። ድድቋቋ ጸጋ ሲባል በመጀመሪያ ወደ ውስጣችን መምጣት ያለበት ኢየሱስ በመስቀል የሠራልን ሥራ እና መዳናችን ነው። ጸጋው ባለጸጋ ነው የኛ ድርሻ ከጸጋ በታች ኑር።ርጎውያ የሐዋርያው ጳውሎስ አገልግሎት ትልቁ ተግዳሮት በጸጋ በኢየሱስን ላይ የሚደመሩ ነገሮች የነበሩ መሆናቸው ነው። ከዚያ በጽድቅና ራስን በመግዛት እግዚአብሔርንም በመምሰል እንድንኖር እያስተማረን ነው በዚህ ሂደት ከራሳችን ባሕርይ እና አስተሳሰብ እያወጣን ነው። አሁን የእግዚአብሔር መግባቢያ ቋንቋው ጸጋ ነው። ክርስቶስ ከበቂ በላይ የሆነ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እግዚአብሔር በክርስቶስ ለእኛ የሠራው ሥራ ሁሉንም ያሟላ ነው። እግዚአብሔር የሰዎችን ጉዳይ የፈታው በክርስቶስ ነው። በጸሎት ብዛት እግዚአብሔርን መልስ አናስቀይረውም ጸጋው ለሁላችን ለሁሉም ነገራችን በቂ ነው። ኢየሱስ ስለእርሷ የሆነ ነገር እንዲል እየተጠበቀ ነው። በታሪኩ ማስተዋል ያለብን የእግዚአብሔር ጸጋ ለኃጢአት ጥብቅና እንደማይቆም ነው።
ኛ ቆሮ የእግዚአብሔር ጸጋ ሆልተገባን ሞገስ በምንም አይወሰንም ይህን ይችላል ያ ያቅተዋል አይባልም ጸጋ ያልተሸለምነው ስጦታ የማይሠራው ጉዳይ እና አሁን የማይሠራበት ጊዜ የለምዘ እግዚአብሔር በየትኛውም ጊዜ ለየትኛውም ጉዳይ የሚሠራ የተትረፈረፈ ጸጋ ሞገስ ይሰጣል። ጸጋ ያልከፈልንበት ያልተገባን እና ያልተሸለምነው የእግዚአብሔር ሞገስ ነው። ጸጋ ላልተገባው ሰው የተሰጠ የእግዚአብሔር ነፃ ስጦታ ነው። ፍ ጸጋ ደመወዝ ወይም የሥራችን ክፍያ አይደለም ኃጢአት አይገዛችሁምና ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና። ከጸጋ በታች ያለን ጸጋ ይገዛናል ጸጋ ያዳነን ብቻ አይደለም የሚገዛንም እንጂ። ጸጋ ደግሞ ኢየሱስ ነው የኃጢአት ገዥነት ተሰብሯል። የእግዚአብሔር ጸጋ ምን እንዳደረገልን እያደረገልን እንዳለ እባካችሁ ተመልከቱ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና ይህም ጸጋ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል ቲቶ የተገለጠው የእግዚአብሔር ጸጋ ያድናል ያስክዳል ያስተምራል። ኃጢአት አይገዛችሁምና ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና። ሮሜ ይገሓ ከጸጋ በታች ከሆንን ማለት ለጸጋው ራሳችንን ሙሉ በሙሉ ከለቀቅን በክርስቶስ የተሠራልን ሥራ በሙላት በሕይወታችን አካል ይይዛል አንድ ሰው በባሕር ውስጥ ሆኖ አለመርጠብ እንደማይችል ሁሉ ከጸጋ በታች ሆነን አለማፍራት አንችልም። አሁን የእግዚአብሔር መግባቢያ ቋንቋው ጸጋ ነው።